ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጥንታዊውና ታሪካዊውን የአቡነ መልከፄዴቅ ገዳም ይበልጥ ለማስተዋወቅና ለቱሪስቶች ለማስጐብኘት እንዲሁም ለመርዳት በአርቲስቶች የተሰራው “እዩና እመኑ” ቪሲዲ ነገ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ ትዕግስት ግርማ፣ ይገረም ደጀኜ፣ መሰረት መብራቴና ሌሎች ታዋቂ አርቲስቶች የተሳተፉበት ቁጥር አንድ “እዩና እመኑ” ከዚህ በፊት ተመርቆ ለገበያ…
Read 1667 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 24 August 2013 11:10
“እንግዳ ነፍስ” ፊልም ሰኞ ይመረቃል “ጃንኖ” ፊልም በአዲስ አበባ መታየት ጀመረ
Written by Administrator
በአሊ ይመር ተጽፎ የተዘጋጀውን “እንግዳ ነፍስ” ፊቸር ፊልም ሰኞ ምሽት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር እንደሚያስመርቅ ዙምባራ ፊልም ፕሮዳክሽን አስታወቀ፡፡ በፊልሙ ላይ መንትዮችን ጨምሮ 45 ያህል ተዋንያን እንደተሳተፉበት የጠቀሰው ድርጅቱ፣ፊልሙን ሠርቶ ለማጠናቀቅ አንድ ዓመት እንደፈጀ አስታውቋል፡፡ በሌላም በኩል “ጃንኖ” የተሰኘ ፊልም የ95…
Read 1478 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ ሌሊሳ ግርማን ምርጥ ምናባዊ ታሪኮች የያዘው “መሬት ፣አየር፣ሰማይ” መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡ ከምናባዊ ታሪኮቹ አንዳንዶቹ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ የጥበብ አምዶች ላይ የተስተናገዱ ናቸው፡፡ ሃያ ዘጠኝ ታሪኮችን የያዘው ባለ 207 ገፅ መፅሀፉን ሊትማን ጀኔራል ትሬዲንግ የሚያከፋፍለው ሲሆን ዋጋውም 46 ብር ነው፡፡…
Read 2007 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባህላዊውን የቡሄ አከባበር የሚዘክርና ሀይማኖታዊና ባህላዊ ይዘቱ ሳይቀይር በዓለም ቅርስነት የሚመዘገብበትን ዘዴ የሚያውጠነጥን ዝግጅት የፊታችን ሰኞ ምሽት እንደሚቀርብ ኤልቤት ሆቴል አስታወቀ፡፡ የሆቴሉ ስራ አስኪያጅ የእናትፋንታ ውቤ እንዳስታወቁት፤ ፒያሳ በሚገኘው ሆቴል፣ ዝግጅቱ በችቦ ማብራትና ባህሉን የጠበቀ ህብስት ታጅቦ ሲቀርብ ቡሄን የተመለከቱ…
Read 1420 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 August 2013 12:34
በአማራ ክልል ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ ያተኮረ ኪነጥበብ እየቀረበ ነው
Written by Administrator
የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ እና በባህርዳር የሚገኘው የሙላለም የባህል ማዕከል ሚሊኒየሙ የባህል ቡድን በጋራ ያዘጋጁት ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን የሚያወግዝ ኪነጥበባዊ ፕሮግራም እየቀረበ ነው፡፡ የዛሬ ሳምንት በባህርዳር መቅረብ የጀመረው ዝግጅት፤ ግጥሞች፣ሙዚቃ፣ የ25 ደቂቃ ድራማ እንዲሁም ውይይት ተካሂዶበታል፡፡…
Read 1608 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት መንግስቱ ኃይለማርያም የቤተመንግስትና የስራ ህይወት ዙሪያ የተፃፈው “የሌ/ኮ መንግስቱ ያልተነገሩ ሚስጥሮች” የተሰኘ መፅሀፍ ዛሬ ከማተሚያ ቤት ወጥቶ ለንባብ እንደሚበቃ አዘጋጁ አስታወቁ፡፡ የቀድሞው ልዩ ኃይል አባል እና የፕሬዝዳንት መንግስቱ አጃቢ በነበሩት እሸቱ ወንድሙ ወልደስላሴ የተፃፈው ባለ 120 ገፅ…
Read 4225 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና