ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዘንድሮ የሆሊውድ ፊልሞች ገቢ በበዓላት ሰሞን ከፍተኛ መሟሟቅ እያሳየ ሲሆን እስከ 11 ቢሊዮን ዶላር ገቢ በማስመዝገብ አዲስ ክብረወሰን ሊመዘገብበት ይችላል ተባለ፡፡ ሰሞኑን ከተከበረው የ”ታንክስጊቪንግ” በዓል ጋር በተገናኘ የቦክስ ኦፊስ የአሜሪካ በታሪክ ከፍተኛው ሪከርድ የሆነ የ290 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መመዝገቡን “ዘ…
Read 3276 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በተለይ የአዲስ አበባን ታሪካዊ ስፍራዎች አመሠራረት በመዘገብ የሚታወቀው ጋዜጠኛ ብርሃኑ ሰሙ፤ በከተማው አስተዳደር ተሸለመ፡፡ አዲስ አበባ የተመሠረተችበት 125ኛ ዓመት ክብረበአል ሲጠቃለል ጋዜጠኛውን ለሽልማት ያበቁት ስለ ከተማዋ ታሪካዊ ዳራዎች ያደረጋቸው ጥናቶችና ያጠናቀራቸው ጽሑፎች እንዲሁም ያሰባሰባቸው የፎቶግራፍ መረጃዎች…
Read 4390 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ሮማን የወረረ ጀግና” በሚል ርዕስ ባለፈው ዓመት በትዕኩ ባህታ ተተርጉሞ ለንባብ የበቃው መፅሃፍ ነገ ከቀኑ በ8 ሰዓት በብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ውይይት እንደሚደረግበት ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ፡፡ ውይይቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ መምህር አቶ ሰለሞን ተሰማ ይመሩታል፡፡
Read 4584 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በየሁለት ዓመቱ የሚካሄደው “አዲስ ፎቶ ፌስት” የፎቶግራፍ አውደርእይ የፊታችን ሰኞ በጣይቱ ሆቴል እንደሚቀርብ አዘጋጆች ገለፁ፡፡ ከአፍሪካ፣ ከአውሮፓና ከአሜሪካ የመጡ 42 የፎቶ ጋዜጠኞች ሥራዎች በአውደርዕዩ ላይ ይቀርባሉ ተብሏል፡፡ በጣይቱ ሆቴል የሚከናወነው የመክፈቻ ሥነ ስርዓት በጥሪ ወረቀት ብቻ የሚገባ ቢሆንም ከዚያ በኋላ…
Read 4258 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጋዜጠኛ፣ ደራሲና ሃያሲ ደረጄ በላይነህ የዛሬ አምስት ዓመት በመጽሐፍ ታትሞ የነበረው “የዲያስፖራና የአገር ቤት ልጅ ፍቅር” የፍቅር ምልልስ መጽሐፍ በትረካ መልክ በሲዲ ታትሞ ቀረበ፡፡ ተራኪዎች “የኢትዮ ሊትሬቸር ፖል ቶክ” ወንድ እና ሴት ጋዜጠኞች ናቸው፡፡ “የዲያስፖራና የሀገር ቤት ልጅ ፍቅር” በ2000…
Read 4410 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጋዜጠኛ ሰለሞን ታደሰ የተዘጋጀው “ቦሌ ፒኮክ ጋ ጠብቂኝ” መጽሐፍ ነገ በሌላ በኩል አቶ ተስፋሚካኤል ምንዳዬ የፃፉት “ጥቁር ሰው” የግጥም መጽሐፍ ዛሬ ከጧቱ ሦስት እንደሚመረቅ አዘጋጁ አስታወቁ፡፡
Read 4667 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና