ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:42
“ወይዘሪት ኢትዮጵያ” የቁንጅና ውድድር ዛሬ ይካሄዳል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ባለፉት አመታት ከሽልማት ጋር በተያያዘ ውዝግብ ታጅቦ ሲካሄድ የነበረው “ወይዘሪት ኢትዮጵያ” የቁንጅና ውድድር ዛሬ ይካሄዳል፡፡ ኢትዮጵያን ቪሌጅ ያዘጋጀው የቁንጅና ውድድር ዛሬ ከምሽቱ 2 ሰዓት ጀምሮ በአዲሱ የራዲሰን ብሉ ሆቴል የሚካሄድ ሲሆን ከሐረር፣ ከአዲስ አበባ፣ ከኦሮሚያ፣ ከጋምቤላና ከትግራይ ክልሎች የመጡ ቆነጃጅት…
Read 1592 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:31
“ዕንባና ሳቅ” ከ21 ዓመት በኋላ ታተመ “የዳግማዊ ገፆች” ለንባብ በቃ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የደራሲ ገበየሁ አየለ ልቦለድ ሥራ የሆነው “ዕንባና ሳቅ” ልቦለድ መጽሐፍ ከሃያ አንድ ዓመት በኋላ በድጋሚ ታትሞ ለንባብ በቃ፡፡ ሦስት ሺህ ቅጂ የታተመው መጽሐፍ 221 ገፆች ያሉት ሲሆን ዋጋው 39 ብር ነው፡፡ ይኸው መጽሐፍ ከጥቂት ዓመታት በፊት ሬዲዮ ፋና ይባል በነበረው…
Read 1502 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:30
ንባብን ያበረታቱ ግለሰቦችና ተቋማት ተሸለሙ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር በአገሪቱ የንባብ ባህል እንዲስፋፋና እንዲዳብር የበረታቱ ግለሰቦችና ተቋማትን ሸለመ፡፡የዛሬ ሳምንት በጣይቱ ሆቴል በተደረገ የምሳ ግብዣ ማህበሩ ለተለያዩ ግለሰቦችና ተቋማት የምስክር ወረቀት ሰጥቷል፡፡ከተሸለሙት መካከል ለአራት አስርት ዓመታት መጽሐፍ አዙሮ በመሸጥ የሚተዳደሩ ግለሰብ ይገኙበታል፡፡ የደራስያን ማህበሩ አቶ ይልማ በረካና…
Read 1165 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሩስያዊው አዘጋጅ ሚካኤል ካልቶዞቭ በኩባ የተሰራውና የ1964 እ.ኤ.አ ኩባ የፍቅር እና የሀገሪቱን ሁኔታ የሚያሳየው “ሶይ ኩባ” ፊልም ለፊልም ትምህርት ቤት ተማሪዎችና ሌሎች ተመልካቾች ሊታይ ነው፡፡ የ135 ደቂቃ ፊልሙ ከነገ ወዲያ ከቀኑ 11 ሰዓት የሚታየው ስድስት ኪሎ አካባቢ በሚኘው ብሉ ናይል…
Read 941 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:27
“ጣጠኛው” እና “አውቶሞቲቭ” መጽሐፍ ዛሬ ይመረቃሉ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በቅርቡ ሕይወታቸው ያለፈው የአንጋፋው ደራሲ፣ ተርጓሚና ጋዜጠኛ ማሞ ውድነህ 54ኛ ሥራ የሆነው “ጣጠኛው” የተሰኘው መፅሃፍ ዛሬ ይመረቃል፡፡ ከቀኑ 8፡30 አትላስ ሆቴል አካባቢ በሚገኘው ዮሊ ሆቴል መጽሐፉ ሲመረቅ የደራሲው ባለቤት ወይዘሮ አልማዝ ገብሩ በክብር እንግድነት እንደሚገኙ ታውቋል፡፡ በዝግጅቱም የደራሲውና የሌሎች ፀሐፍት…
Read 2076 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:25
የህፃናት የካርቱን ፌስቲቫል ዛሬ ይከፈታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ከአፀደ ህፃናት እስከ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ ያሉ ተማሪዎች የስዕልና የካርቱን ሥራ ችሎታቸውን የሚያሳዩበት የህፃናት የካርቱን ፌስቲቫል ዛሬ ይከፈታል፡፡በአዲሱ ኤሊያና ሞል ዛሬ በማካሄደው በዚህ ፕሮግራም ላይ ከአፀደ ህፃናትና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተመረጡ የህፃናት የካርቱን ስዕል ሥራዎችና ኢሉስትሬሽን ለእይታ ይበቃሉ፡፡ …
Read 959 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና