ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 06 May 2012 15:07
ማህበረ ቅዱሳን መንፈሳዊ መፃሕፍትና ፊልሞችን ያስመርቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሥር በሚገኘው ማህበረ ቅዱሳን ዘንድሮ የተዘጋጁ 10 መፃሕፍትንና ሌሎች 10 መንፈሳዊ ፊልሞችን ያስመርቃል፡፡ ዛሬ ከቀኑ 7፡30 አምስት ኪሎ ባለው በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዲሱ አዳራሽ የሚመረቁት መፃሕፍትና ፊልሞች ማህበሩ በዘንድሮው ዓመት ካሳተማቸው…
Read 4852 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 06 May 2012 15:06
ሠዓሊና ቀራፂ በቀለ መኮንን የቀረፀው ሐውልት ተመረቀ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት ዳይሬክተር፤ ሠዐሊ፣ ቀራፂና ገጣሚ በቀለ መኮንን የቀረፀው ሃውልት፤ ሳር ቤት አካባቢ ባለ አደባባይ የቆመ ሲሆን ኃውልቱ ባለፈው እሁድ ተመርቋል፡፡ የትምህርትን ጠቀሜታ የሚያጎላውንና ሴት ተማሪ ሉል ላይ ቁጭ ብላ ስታነብ የሚያሳየውን ሃውልት በኢትዮጵያ የአሜሪካ…
Read 1556 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በ”ፍትህ” ጋዜጣ መስራችና ዋና አዘጋጅ ተመስገን ደሳለኝ የተዘጋጀው “የመለስ አምልኮ” የተሰኘ ፖለቲካዊ መፅሃፍ ሰሞኑን ለገበያ ቀረበ፡፡ ፀሃፊው በጋዜጣው ላይ ከ2000 ዓ.ም ጀምሮ ሲወጡ የነበሩ ፖለቲካዊ ፅሁፎቹን በማሰባሰብ በመፅሃፍ መልክ ተደራጅተው እንደታተሙ በመግቢያው ላይ ጠቅሷል፡፡ በመፅሃፉ ውስጥ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን፣ ፖለቲከኞችንና…
Read 2585 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 06 May 2012 15:03
የሰዓሊ ጥበብ ተርፋ የሥዕል አውደርእይ ዛሬ ይከፈታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የሠዓሊ ጥበበ ተርፋ የሥዕል አውደርእይ ዛሬ እንደሚከፈት ለይላ የሥዕል አዳራሽ አስታወቀ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት የሚከፈተው አውደርእይ ለሦስት ሳምንት የሚቆይ ነው፡፡ ሥዕል አድናቂዎች ከማክሰኞ እስከ እሁድ ከጧቱ አራት ሰዓት እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት መመልከት እንደሚችሉም ለማወቅ ተችሏል፡፡
Read 1107 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በትግራይ ክልል የሚገኘውን የኢሮብ አካባቢ ሥነቃል ተሰባስቦ በኢሮብ ቋንቋ የተፃፈ ሲሆን ይኸው መጽሐፍ ትናንት ከቀኑ 7 ሰዓት አዲስ አበባ በሚገኘው አክሱም ሆቴል ተመረቀ፡፡ በመምህር በርሃ ዚግታ የተዘጋጀው ባለ 201 ገጽ መጽሐፍ ዋጋ 50 ብር ነው፡፡
Read 1096 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 06 May 2012 15:01
“ኮከበ - ፅባህ” 80ኛ ዓመቱን ዛሬ ያከብራል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ቀድሞ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ትምህርት ቤት ይባል የነበረው ኮከበ ጽባህ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተመሠረተበትን 80ኛ ዓመት ዛሬ እና ነገ ያከብራል፡፡ ሰማንያኛ ዓመቱን በማስመልከት ውይይት የሚካሄድና የቀድሞ ተማሪዎቹ የሚዘከሩ ሲሆን በመንገድ ግንባታ ፈርሶ የነበረው የትምህርት ቤቱ አጥር በቀድሞ እና በአሁን…
Read 2070 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና