Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
የቲቢ አምባሳደር በመሆን ቅስቀሳ በማድረግ ላይ የሚገኘው አንጋፋው አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም ዛሬ ቦሌ በሚኘው ሲዮናት ሆቴል የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን እንዲሁም በማረሚያ ቤትና በሐይማኖት ተቋማት የሚገኙ ሌሎች ዜጐችን ይመክራል፡፡ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፤ ከዓለም ጤና ድርጅት…
Rate this item
(0 votes)
የዘንድሮውን የኤድስ ቀን ምክንያት በማድረግ ዲኬቲ ኢትዮጵያ ከአጋሮቹ ጋር በመሆን ለአንድ ወር የሚቆይ ዘመቻ ጀመረ፡፡ “አንድም ሰው በኤችአይቪ እንዳይያዝ ሃላፊነታችንን እንወጣ” በሚል መሪ ቃል ባሳለፍነው ሳምንት በተጀመረውና የሁለተኛ ደረጃ እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን በሚያካትተው ዘመቻ፤ ሕብረተሰቡ በተለይም ወጣቶችና ሌሎች…
Rate this item
(0 votes)
ሰኞ ምሽት በ12 ሰዓት የኒውዚላንድ ፊልም ታይቶ ውይይት እንደሚደረግበት ብሉ ናይል ፊልም እና ቴሌቪዥን አካዳሚ አስታወቀ፡፡ ስድስት ኪሎ ሐምሌ 19 መናፈሻ አካባቢ የሚገኘው አካዳሚ እንደገለፀው የኒኪ ካሮን “Whale Rider” ፊልም የሚያሳየው ከክሪስቶፍ ሞኒ ጋር በመተባበር ነው፡፡ ከሁለት ሳምንት በኋላ የፈረንሳይና…
Saturday, 03 December 2011 08:40

ገፅ ሁለት” ቴአትር ነገ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ገፅ ሁለት” የተሰኘ እና በአራት ባለሙያዎች ተፅፎ ሁሉት ባሙያዎች ያዘጋጁት ትያትር ነገ ከቀኑ 11፡30 በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ ተሻለ ወርቁ፣ ባዩሽ አለማየሁ፣ ዝናሽ ጌታቸው እና ብሌን ጌታቸው የፃፉትን ድርሰት አብዱልከሪም ጀማል እና አለምፀሃይ እጅጉ አዘጋጅተውታል፡፡ ትዕግስት ግርማ፣ ዮሐንስ አፈወርቅ፣…
Rate this item
(0 votes)
በቱሪዝም፣ በወጣቶችና ደም ልገሳ ዙሪያ የሚንቀሳቀሰው “ብራይት ሚሊኒየም ኦሮሚያ”፤ የሦስት ቀናት የሙዚቃ ትርኢትና ባዛር አዘጋጀ፡፡ በአዳማና በሻሸመኔ ከተሞች እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ማህበሩ፤ ከትርዒቱና ባዛሩ የሚያገኘውን 4ዐ በመቶ ገቢ በከተሞቹ ለሚገኙ የተመረጡ ወጣት ማዕከላትና ትምህርት ቤቶች እንደሚሰጥም ለማወቅ ተችሏል፡፡ በመጪው አርብ የሚከፈተው…
Rate this item
(0 votes)
ከ2 ሳምንት በፊት በቻይናዋ ከተማ በተደረገው ሚስ ቱሪዝም ኪውን ኦፍ ዘይር ውድድር ላይ ፈቲያ መሃመድ ኢትዮጵያን ወክላ ተሳተፈች፡፡ ኡጋንዳ፣ ሱዳን፣ ኬንያ፣ ደቡብ አፍሪካ ሌሎች ከአፍሪካ የተወከሉ ተወዳዳሪዎች ናቸው፡፡ ፈቲያ ወደ ቻይና ያደረገችው ጉዞ በማሳካት ሴንትራል ጤና ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅና በላይአብ ኢንተርፕራይዝ…