ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሳምንቱ መግቢያ ላይ በ69 ዓመታቸው የሞቱት የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኒል የፊልሞች ወዳጅ እንደነበሩ ቢቢሲ አስታወቀ፡፡ ኪም ጆንግ ኢል ሲኒማ በኪነጥበብና ስነጽሑፍ ዕድገት ጉልህ ስፍራ እንዳለው በይፋ መናገራቸውን ያወሳው ዘገባ፤ ለአብዮታዊ ርምጃዎችና ለአገር ግንባታ ኃያል መሣሪያ መሆኑን ያመኑ መሪ…
Read 2259 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በ2011 የዓለም የፊልም ኢንዱስትሪ ገበያ ላይ በቻይና እና በህንድ የተሠሩ ፊልሞች የአገር ውስጥ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ሲጨምር የሆሊዉድ ፊልሞች ግን ከ16 ዓመታት ወዲህ ዝቅተኛ የተባለውን ገቢ እንዳስገኙ ሮይተርስ አስታወቀ፡፡ በ2012 አዲስ አመትና የፈረንጆች ገና በዓላት ዋዜማ በሆሊዉድ ለገበያ የበቁ ፊልሞች…
Read 3298 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ለመፃህፍት ህትመት የሚውል ተዘዋዋሪ ሂሳብ ፈቀደ፡፡ ድርጅቱ ለማህበሩ የፈቀደው 300ሺ ብር ተዘዋዋሪ ሂሳብ አዳዲስ የመፃሕፍት ሥራዎችን ለሕትመት ብርሃን የሚያበቃ ሲሆን ማህበሩ በራሳቸው ገንዘብ ማሳተም ያልቻሉ አባላቱን ሥራዎች በማወዳደር እንደሚያሳትምበት ታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር…
Read 3759 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከአንድ ወር በኋላ በሚደረግ የሙዚቃ ቡድኖች ውድድር አሸናፊ የሚሆኑ 14 ኢትዮጵያዊ የሙዚቃ ቡድኖች በስፔን ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ፡፡ አሸናፊዎቹ ቡድኖች በስፔን የሚያቀርቡትን የሙዚቃ ድግሶች ወጪ የስፔን ፕሮዲዩሰሮች እንደሚሸፍኑ ታውቋል፡፡ የተወዳዳሪዎች የድረገፅ ምዝገባ ትናንት የተጀመረ ሲሆን ተወዳዳሪ የሙዚቃ ቡድኖች የባህል ወይም የዘመናዊ ሙዚቃ…
Read 2069 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የ2012 የ”አፍሪካ ፋሽን ሳምንት” ከሦስት ወራት በኋላ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገለፀ፡፡ አዘጋጆቹ ለአዲስ አድማስ በላኩት መግለጫ እንዳመለከቱት፤ የፋሽን ሳምንቱ የዲዛይነሮች ውድድር፤ የንግድ ኤክስፖ፤ ሲምፖዚዬም፤ ዎርክሾፕና የጥበብ ትእይንቶችን ያካትታል፡፡ በዝግጅቱ ላይ ከመላው አለም የተሰባሰቡ ምርጥ የፋሽን ዲዛይነሮች፤ ሞዴሎችና ትላልቅ ኩባንያዎች እንደሚሳተፉም…
Read 2119 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ዜማ ብዕር” ለአምስተኛ ጊዜ ተመረቀ ኬሚካል ኢንጂነር መልካም ሰው አባተ ያዘጋጀው “ሁለተኛው ሰማይ” ሳይንሳዊ ረዥም ልቦለድ ለንባብ በቃ፡፡ መታሰቢያነቱን ለቀድሞዋ ኢትዮጵያ ያደረገው መፅሐፍ 272 ገፅ አለው፡፡ በሀገር ውስጥ 35 ብር በውጭ ሀገራት በ15 ዶላር እየተሸጠ ነው፡፡ “ምስጢረ ሄዋን” የሚል የሴቶች…
Read 2489 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና