Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 27 October 2012 10:46

“እኔና ቹ” ለንባብ በቃ

Written by
Rate this item
(22 votes)
በጋዜጠኛ ፍስሃ ያዜ የተዘጋጀው “እኔና ቹ” ረዥም ልቦለድ መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ ጭብጡን ኢትዮጵያዊ በምታፈርቅ ቻይናዊት ወጣት ዙሪያ ያደረገው ባለ 184 ገፅ መፅሐፍ በ35 ብር እየተሸጠ ነው፡፡ አዘጋጁ ካሁን ቀደም “የኢትዮጵያ የአምስት ሺህ ዓመት ታሪክ ከኖህ እስከ ኢህአዴግ” እና “ካልተዘመረለት ኢያሱ…
Saturday, 27 October 2012 10:46

“ሎሚ ሽታ” ላይ ውይይት ተካሄደ

Written by
Rate this item
(2 votes)
በአዳም ረታ ልቦለድ ላይ ተንተርሶ አምና በፊልም አዘጋጅ አብርሃም ገዛኸኝ ለእይታ የበቃው “ሎሚ ሽታ” ፊልም ውይይት ተደረገበት፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባሕል ማእከል አዳራሽ ባለፈው ረቡዕ ምሽት በተደረገው ውይይት ፊልሙ ከልቦለድ ወደ ፊልም የተቀየረበትን መንገድ የተመለከተ ጥናታዊ ፅሑፍ ቀርቦበታል፡፡
Saturday, 27 October 2012 10:44

“ግመ ፍቕሪ” ዛሬ በመቀሌ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በተፈሪ ወልደኪዳን ተፅፎ አታክልቲ ነጋ (ጌይፀ) ያዘጋጀው የ105 ደቂቃ “ግመ ፍቕሪ” የትግርኛ ፊልም ዛሬ በመቀሌ ከተማ እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በከተማዋ በሚገኘው የሰማዕታት ሐውልት አዳራሽ ከቀኑ 8 ሰዓት በሚመረቀው የፍቅር ፊልም ላይ ጎይቶም ተወልደ፣ አዲያም ካህሳይ፣ ኢያሱ ገብረእግዚአብሔር እና ሌሎችም ይተውናሉ፡፡…
Saturday, 27 October 2012 10:42

“ኩራት በሃገር ልብስ” ዛሬ ይቀርባል

Written by
Rate this item
(3 votes)
ሚራክል ዲዛይን ፋሽን ተቋም ለሰባት ወራት ያሰለጠናቸው 102 ተማሪዎች ያዘጋጁዋቸው ልብሶች የሚታዩበት “ኩራት በሃገር ልብስ” የፋሽን ትርኢት ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ እንደሚቀርብ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ 92 ሴቶች እና 10 ወንዶች በሚሳተፉበት ትርኢት በሚደረገው ውድድር አንደኛ የሚወጣ (የምትወጣ) በሕንድ ሀገር የስድስት…
Saturday, 27 October 2012 10:42

ብሪትኒ ስፒርስ ገንዘብ ታባክናለች

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ዝነኛዋ አሜሪካዊት አቀንቃኝ ብሪትኒ ስፒርስ ከአራት ዓመት በፊት ከፈረሰው ትዳሯ ጋር በተገናኘ የደረሰባት የስነልቦና ቀውስ ለከፍተኛ የገንዘብ ብክነት ተጋልጣ እንደነበር ተገለፁ፡፡ ዘንድሮ በኤክስ ፋክተር የቴሌቭዥን ተሰጥኦ ፕሮግራም ላይ በዳኝነት መስራት የጀመረችው ብሪትኒ፤ ለዓመት 15 ሚ.ዶላር ተከፍሏታል ተብሏል፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት…
Saturday, 27 October 2012 10:39

ሮድ ስትዋርት መፅሃፍ አሳተመ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሮድ ስትዋርት በግል ህይወቱና ሙያው ላይ ያተኮረ መፅሃፍ ለንባብ አበቃ፡፡ “ሮድ ዘ አውቶባዮግራፊ” መፅሃፉ በአደንዛዥ ዕፅ ሱሰኝነቱና በፍቅር ህይወቱ ላይ ያተኩራል ተብሏል፡፡ ከልጅነት እስከ እውቀት ያለፈበትን የህይወት ጎዳና በአዝናኝ አተራረክ እንዳቀረበው የ67 ዓመቱ ሙዚቀኛ ተናግሯል፡፡ ሮድ ስትዋርት “ሜሪ ክሪስማስ፡ ቤቢ…