Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
የቦክሰኛ በቀለ አለሙ (ጋንች) ሕይወት ዙሪያ የተፃፈው “ያልተነገረለት የሀገር ባለውለታ” መጽሐፍ ነገ ከቀኑ 8፡30 አትክልት ተራ አካባቢ በሚገኘው ሃይካን ሆቴል ይመረቃል፡፡ በወይዘሮ ይድነቃቸው አሰፋ የተዘጋጀው ባለ 243 ገጽ መጽሐፍ፤ ባለ ስድስት ክፍል ሲሆን ዋጋውም ለሐገር ውስጥ 40 ብር፣ ለውጭ ሀገራት…
Rate this item
(0 votes)
ሜሮን ጌትነት ደርሳው ከቶማስ በየነ እና ዮሐንስ ገብረአብ ጋር ያዘጋጁት “ያልተከፈለበት” የ98 ደቂቃ ሮማንቲክ ድራማ ፊልም፤ ሰኞ ምሽት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር አዳራሽ ይመረቃል፡፡ ትዳርና ተግዳሮቱ ላይ በተሰራው ፊልም ላይ ሕሊና ሲሳይ፣ ሰሎሞን ቦጋለ፣ ሜሮን ጌትነት እና ሌሎች ተውነውበታል፡፡
Rate this item
(0 votes)
ደራሲ አስቻለው ከበደ በቱርክ ፔን ሴንተር በተዘጋጀ የሥነጽሑፍ ውድድር አሸነፈ፡፡ ደራሲው በአጭር ልቦለድ ዘርፍ ለሽልማት የበቃው በTurkish PEN Translation & Linguistic Rights Committee እና የኢትዮጵያ ፔን ቦርድ ምርምር የተለያዩ ለውድድር የቀረቡ የሥነ ፅሁፍ ሥራዎች ላይ ጥናት ካደረጉ በኋላ እንደሆነ ታውቋል፡፡
Rate this item
(0 votes)
,በወጣት ከያንያን ተቋቁሞ ወጣትና አንጋፋ ገጣሚያን፣ ሙዚቀኞች እና ሌሎች የኪነጥበባት ባለሙያዎች ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡበት “ግጥምን በጃዝ” 12ኛ ዝግጅቱን ረቡዕ ያቀርባል፡፡ ከእለት እለት የአቅራቢዎቹና የታዳሚዎቹ ቁጥር እየጨመረ የመጣው “ግጥምን በጃዝ”፤ ዝግጅቶቹን በዋቢሸበሌ ሆቴል እያቀረበ ሲሆን ለዝግጅቱም የሆቴሉ ባለቤቶች የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ንጉሣውያን ቤተሰብ…
Rate this item
(0 votes)
የቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ እህት ኩባንያ የሆነው “ብራና አሳታሚ” ያሳተማቸውን ሰባት መፃሕፍት ዛሬ እንደሚያስመርቅ አስታወቀ፡፡ የአሳታሚ ድርጅቱ የአርትኦት ክፍል ሃላፊ አቶ ባየልኝ አያሌው ለዝግጅት ክፍላችን እንደገለፁት፤ ከመፃሕፍቱ መካከል በሶማሊኛ የተፃፉ የልጆች መፃሕፍት ይገኙበታል፡፡ አድራሻውን ቦሌ ፍላሚንጐ እና ለገሃር አካባቢ በሚገኘው…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያና አሜሪካ ሙዚቀኞች ጥምረት የሚንቀሳቀሰው ደቦ የሙዚቃ ባንድ፤ የመጀመሪያ አዲስ አልበሙን ለዓለም ገበያ እንደሚያቀርብ ተገለፀ፡፡ አልበሙ “ደቦ ባንድ” የሚል መጠሪያ የተሰጠው ሲሆን ከሚቀጥለው ማክሰኞ ጀምሮ በሲዲ፤ በኤልፒ እና በተለያዩ የዲጂታል ፎርማቶች ለገበያ እንደሚቀርብ ያመለከተው ኤንፒአር የተባለ ድረገፅ፤ አልበሙ “የፍቅር ወጋገን”፣…