ልብ-ወለድ

Saturday, 09 August 2014 11:40

ሞት አይፈሬ!

Written by
Rate this item
(5 votes)
በኒውዮርክ ከተማ ማንሐተን 52ኛ መንገድ ላይ ከሚገኝ አንድ ትንሽ መስጊድ ውስጥ የአስር ሰዓት ሶላት ከተሰገደ በኋላ ኢማሙ እንደተለመደው ከቁርዓንና ከሐዲስ የተውጣጡ ትምህርቶችን ይሰጥ ነበር፡፡ ዕድሜው ከሃምሳ በላይ የሆነው፣ ትውልደ ፓኪስታን የአሜሪካን ዜግነት ያለው ይህ ኢማም፣ በሂና የቀላ ነጭ ሪዙን በጣቱ…
Saturday, 02 August 2014 11:54

ፈጣሪው

Written by
Rate this item
(7 votes)
ድም…ድም… ድርድም… ይላል፤ በአካባቢው የሚነፍሰው ድምፅ፡፡ የተመረጡ የድምፅ ጥርቅሞች ይወዛወዛሉ፤ ላላፊ ጆሮ ይደመጣሉ። ድምፅን ማላወስ የሚችል ጆሮ ካገኘ፣ ሰሚውን የሚያፀድቅ ጥዑም ዜማ ይነፍሳል፡፡ የአእምሮውን ምህዋር ተቆጣጥሮ መላ ገላውን ያድሳል፡፡ እነዚህ ድምፆች፣ ከጠቢብ ጆሮ ቢደርሱ፣ የዜማቸውን ቅኔ ለመፍታት በሚል ምክንያት ከድምፁ…
Wednesday, 30 July 2014 07:56

ሌላው ጦርነት

Written by
Rate this item
(3 votes)
“ሃሎ?! ኮሎኔል ሙሳ ነኝ! ማን ልበል?”“ሃሎ! ጓድ ኮሎኔል…ይቅርታ! ከሆቴሉ እንግዳ መቀበያ ክፍል ነው!”“ለምንድነው ከእንቅልፌ የምትቀሰቅሱኝ?! ለራሴ የበላሁት ምሳ አልፈጭ ብሎኝ መከራዬን ያሳየኛል! ከጓድ ሊቀመንበሩ ቢሮ በስተቀር ከየትም ቢደወል እንዳትቀሰቅሱኝ አላልኩም?!”“ይቅርታ ጓድ ኮሎኔል! አንዲት ባልቴት እዚህ ሆቴሉ በር ላይ ቆመዋል…እናቱ ነኝ…
Wednesday, 30 July 2014 07:56

ዲያብሎስ

Written by
Rate this item
(7 votes)
መርካቶ - ሲዳሞ ተራ፡፡ የቀለጠው ሠፈር። የማይታይ ዘረ - ሰብ የለም፡፡ እዚህ ሌላ ቋንቋ፣ ዘወር ሲሉ ሌላ፡፡ የማይሰማ የቋንቋ አይነት የለም። የተደበላለቀ ቋንቋ - የባቢሎን ግንብ፡፡ ሁሉም ጥድፊያ ላይ ነው፡፡ ደላላው ተካልቦ እያካለበኝ ወደ ቴፒ ለመሄድ ሸቀጥ የጫነች አይሱዙ ላይ…
Saturday, 19 July 2014 12:35

የተማሪው ምኞት

Written by
Rate this item
(22 votes)
የአምስተኛ ክፍል የአማርኛ አስተማሪ የሆነው ዳዊት፣ ለተማሪዎች ስለደብዳቤ አፃፃፍ ካስተማራቸው በኋላ ለሚወዱት ሰው ደብዳቤ እንዲፅፉ አዘዛቸው፡፡ ከ10 ማርክ የሚያዝ ነው፡፡ ተማሪዎቹ፣ ደብዳቤ መጻፍ ጀመሩ፡፡ዳዊት፣ ተማሪዎቹ ከፃፏቸው ደብዳቤዎች መካከል፣ የአንዱ ተማሪ ደብዳቤ በጣም አስገረመው። በአንዲት ብጣቂ ወረቀት ላይ ያሰፈረውን ሃሳብ ከአንድ…
Saturday, 12 July 2014 12:37

ዳይኖሰር

Written by
Rate this item
(9 votes)
የተከራየሁበት ቤት ልጅ ደመቀ ወደ ግሮሠሪዋ ገባ፡፡ ደመወዝ የምቀበልበትን ቀን አሥልቶ፣ እንደ ልክስክስ ውሻ አነፍንፎ የትም ልግባ ከች! ይላል፡፡ እናም አምስት ደብል ጂን የመጋበዝ ያልተፃፈ ሕግ ያስገድደኛል፡፡ ለምን? ደመቀ የአርባ ቀን እድሉ በዝቅጠትና ስካር የተጠቃለለ የሠፈር አውደልዳይ ነው፡፡ ከጐኔ ተቀመጠ፡፡…