ልብ-ወለድ
አባ ጅራፎ መነኩሴ ናቸው፤ ጅራፍና መስቀል ከእጃቸው ስለማይለይ “አባ ጅራፎ” የሚል ስም ወጥቶላቸዋል፡፡ በእርግጥ ስሙን ማን እንዳወጣላቸው አይታወቅም፤ “እርግጠኛ ስማቸውን አውቃለሁ” የሚል ምዕመንም የለም። በአጠቃላይ አባ ጅራፎ ትክክለኛ ስማቸውም አድራሻቸውም አይታወቅም፡፡ ብቻ ድንገት አንዱ ገዳም ወይም ደብር ይገኙና ይሰብካሉ፤ ምእመናኑን…
Read 4036 times
Published in
ልብ-ወለድ
…በበሬ ክፍተት የገባው የጠዋቱ ብርሃን ስለታም ሰይፉን ወድሮ ከወለሌ ላይ እንደጠገበ ጐረምሣ ተገትሯል፡፡ “ውጪ ውጪ” የሚለው ስሜቴን መግረዝ አልቻልኩም!…በደረቴ ተኝቼ የማነበው የአረጋሽ “ያላለቀው ዳንቴል” መጽሐፍ መስጦኛል…፤ ግን በመሀል ይሔ ሐሳብ እንዴት ሊመጣብኝ ቻለ…? አሃ…ይሔ ፍርድ አወቅ ነዋ” መጽሐፉ ውስጥ ያለው…
Read 6059 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከምሽቱ አንድ ሰዓት በመሆኑ የአራት ኪሎ ጉራንጉሮች በደንበኞቻቸው መጨናነቅ ጀምረዋል። ሰካራሙ፣ ወፈፌው፣ ቅንዝራሙ፣ መንታፊው፣ ለፍላፊው፣ ሴተኛ አዳሪዋ፣ ወንድ አዳሪው፣ ሎተሪና ቆሎ አዙዋሪው…የአራት ኪሎ ጉራንጉሮች ቁዋሚ ደንበኞች ናቸው፡፡ መንገዱም፣ ቤቱም፣ ድንግዝግዝ ያለ ነው - በአራት ኪሎ ሸለቆዎች፡፡ በአራት ኪሎ ጉራንጉሮች ውስጥ…
Read 9304 times
Published in
ልብ-ወለድ
እግሬ ገና የባንኩን ደጃፍ ሲረግጥ ነው ፍርሃት የወረረኝ፡፡ ሰራተኞቹ ብቻ ሳይሆኑ ወንበር እና ጠረጴዛው፣ የማያቸው ብሮች ሳይቀሩ አስፈሩኝ፡፡ በቃ ሁሉም ነገር ፍርሃት ለቀቀብኝ፡፡ለነገሩ ይሄ ሃሳብ ድንገት ነው ብልጭ ያለልኝ፤ በባንክ ቤቱ ደጃፍ ሳልፍ፡፡ ከዚህ ቀደም ባንክ ቤት ወደ አዕምሮዬ መጥቶብኝ…
Read 3429 times
Published in
ልብ-ወለድ
የማዘጋጃ ቤቱ ሹፌር ወንደሰን ተክለጻድቅ፣ ከጓደኛው ጋር ሞቅ ያለ ጭውውት የያዘ ይመሥላል- ቸኮሌት ኬክ ቤት በረንዳ ላይ፡፡ አንድ ከገላው ጋር የነተበች ቀይ ካኒቴራ ከአንድ እንደመነፅር ከሁለት ቦታ ላይ ከተነደለ ቁምጣ ጋር ያደረገ ጥውልግ ህፃን፣ ከፊታቸው እጁን ዘርግቶ ቆሟል። ያዩታል፤ ግን፣…
Read 3737 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ይኸውልሽ እህትሽ ሁሌ እንደምታስቸግረኝ ታውቂያለሽ፡፡ እንድታሳርፊልኝ ደጋግሜ ነግሬሻለሁ፤ የምሬን ነበር፤ አንቺን እንዳይደብርሽ ብዬ ነው ግን፤ ለሌላ አይደለም፤ ግድ እንደሌለኝ ታውቂያለሽ፤ እንኳን ነገር ፈልገውኝ እንዲሁም እንዲያው ነኝ፡፡” “ግን እህቴን;! አልጋዬ ላይ;!” “ምን ሆነሻል;! ሌሎች ሴቶች እንደማወጣ ታውቂያለሽ! እህትሽ መሆኗ ምን ለውጥ…
Read 3500 times
Published in
ልብ-ወለድ