ልብ-ወለድ
ለጋ የልጅነት ፍኖት ላይ የሚንከላወሱ ንፁህ የትውስታ ብሌኖች አሉ : ከልቦና የማይነጥቡ የምንጊዜም ለጣቂ ዳራ - በየዳናችን የሚከተሉን፣ በትላንት ብልቃጥ ውስጥ የተቀመጡ ግራጫማ ዛሬዎች ይመስላሉ። እነዚህን የብልቃጥ ውስጥ ነቁጥ ጉብታዎች በዛሬው የኑረት ንብርብር ቸል ልላቸው ታተርኩ። ወጣትነቴ ደረስኩ ሲል ፣…
Read 1378 times
Published in
ልብ-ወለድ
«ስራ ፈትነትም ስራ ነው» ብሏል ገጣሚው ሰለሞን ዴሬሳ፤ «ምክኒያቱም አእምሮ ከማሰብ ስለማይቦዝን…»ጭልጥ ብዬ በሃሳብ የምጠፋበት ጊዜ አለ፡፡ ምን እያሰብኩ እንደሆነ ራሴን ስጠይቅ ነው ከሄድኩበት የምመለሰው፡፡ የማይጨበጥ ሃሳብ እኔን እየሳበኝ ሊሆን ይችላል፡፡ የማላስታውሰውን ህልም እያለምኩ፡፡ ሄጄ እንደነበር የማውቀው ስመለስ ነው፡፡ ነብሴ…
Read 1468 times
Published in
ልብ-ወለድ
ውዴ፤ እጥረቴና ማነሴ ከእይታህ ሳይሰውረኝ እንደ ንስር ከፍ ብለህ በትህትና ሰማይ ላይ በአንክሮ ያስተዋልከኝ፣ የማታው ጽልመት ሳይጋርድህ፣ ከሺ ቆነጃጅቶች መሃል እኔን ነጥለህ በብርሃን ልብህ ያየኽኝ፣ ሞገስ አልባ ደቃቃው ሰውነቴ ከእይታህ ሳያጎለኝ፣ ሰው ለመቅረብ ያፈረ የተርበተበተና በማነስ ትእቢት፣ በመዋረድ ሃፈረት በብቸኝነት…
Read 1586 times
Published in
ልብ-ወለድ
የልባችን አፈር ላይ የበቀለው የታሪክ አበባ አንድ ቀን ውሃ ሳናጠጣው፣ ፀሃይ ሳናስነካው ይደርቅና ዛሬም በትላንት ከፈን ተገንዞ እንቡጥ ፅጌረዳነቱ በጠወለጉ ቅጠሎች ይገለፃል። ያቺ የጠወለገች ቅጠል ህይወትን የምናይባት ብርሃን የነበረች ናት... የፍቅርን “ሀሁ” የቆጠርንባት፣ የሃዘንን ህመም ያየንባት፣ ጉድፋችንን መመልከቻ መስታወት ነበረች።ያቺ…
Read 1609 times
Published in
ልብ-ወለድ
ቀጭን! ጠይም! መካከለኛ ቁመና እና አሳዛኝ የፊት ገፅታ ያላት አስተናጋጅ ገና ከመቀመጣችን መጥታ በትህትና “ምን ልታዘዝ” አለችን፤ ገና ፊቷን ሳየው የሆነ የሐዘን በትር በላዬ ላይ ያረፈብኝ ይመስል አመመኝ፤ ሴት አስተናጋጆች ለሴት መታዘዝ የማይመቻቸው እስኪመስለኝ ድረስ ጥሩ ፊት አሳይተውኝ አያውቁም፤ ካየሁት…
Read 1806 times
Published in
ልብ-ወለድ
አይመስላትም ነበር። እዚያ ዳር ተቀምጣ የምትለምን ልጅ ውብ ከሆነ ፍቅር የወጣች... አይመስላትም ነበር። እነዚያ ጀግና ወንዳዶች ውብቷን ፍለጋ የሚዳክሩ... በጠወለገ ውበቷም እንደሚቀልዱ፣ ያደነቁት ቅናታቸውን መሆኑን አይመስላትም ነበር። ... ፍቅራቸው ከማስመሰል ጭቃ የተላቆጠ ... አይመስላትም ነበር። ሰዎች ማታለልን እንደ ዳዊት እንዲሚደግሙ፣…
Read 1570 times
Published in
ልብ-ወለድ