ልብ-ወለድ
“ሄሎ!....” አለኝ ለስለስ ያለ፣ ለአቅመ ትዳር ከደረሰች ሴት የሚወጣ የሚመስል ድምጽ፡፡“ሄሎ.... እንዴት ነሽ”“አለሁ... ማን ልበል”“እ.. ስልኬን አላየሽውም እንዴ?”“ይቅርታ ቀፎ ስለቀየርኩ ይሆናል፤ ቁጥር ብቻ ነው ያወጣልኝ....” ትህትናዋ ደስ ሲል!“ጎረቤቴን ሀይ!.......ልበል ብዬ ነው..... የቅርብ እውቂያ የለንም.....”“ምነው ቅር አለሽ?”“አይ!... ምን ማለት እንዳለብኝ ጠፍቶብኝ…
Read 6261 times
Published in
ልብ-ወለድ
- ከ43 አመታት በፊት በፈጸመው ግድያ ተከስሶ ፍ/ ቤት ቀርቧል - የእድሜ ልክ እስራት ተፈርዶበት ያለፉትን 23 አመታት በእስር አሳልፏል ካርሎስ ቀበሮው በሚል ስሙ የሚታወቀውና ከአለማችን ቀንደኛ ገዳዮች አንዱ እንደሆነ የሚነገርለት ኢሊች ራሚሬዝ ሳንቼዝ፣ እስር ቤት ከመግባቱ በፊት ብዙ ሰዎችን…
Read 6502 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሁልጊዜ ከሰዐት በኋላ ልጆች ከትምህርት ቤት ሲመለሱ፣ በግዙፉ ሰው የአትክልት ቦታ ውስጥ እየሄዱ መጫወት ያዘወትሩ ነበር፡፡ ሰፊና ደስ የሚል የአትክልት ቦታ ነው፤ በለስላሳ አረንጓዴ ሳር የተሸፈነ፡፡ አልፎ አልፎ በሳሩ ላይ እንደ ኮከብ የሚያማምሩ አበቦች በቅለዋል፤ በፀደይ ወራት ፈንድተው ለስልሰው የሚፈኩ፣…
Read 3740 times
Published in
ልብ-ወለድ
እኔ ዛፍ ነኝ፡፡ የምተነፍስ፣ የምወለድ፣ የማድግ፣ የምራባና የምሞት ነኝ፡፡ ህይወት ያለኝ የፈጣሪ ፍጡር ነኝ፡፡ አሁን ግን ልሞት ነው፡፡ አሳዳሪዬ ሊያስቆርጠኝ ወስኗል፡፡ ይሄን እንዴት እንደማውቅ መጠየቅ የለብኝም፡፡ በቃ አውቃለሁ፡፡ የተከለኝ የአሳዳሪዬ ቅድመ አያት ነበር፤ ልጁ ደግሞ ተንከባክቦ አሳደገኝ፡፡ የልጅ ልጅ፣ ልጁን…
Read 3627 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ሁሉም ነገር ከቃላት ነው የሚጀምረው… It all began with words you know… ቃላትም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበሩ…” ብሎ መድረኩ ላይ ወጥቶ ዲስኩሩን ጀመረ፡፡ ታዳሚው በአንድ ላይ አጨበጨበ፡፡ ሳሪ ጥሞናውን ሰብስቦ ተናጋሪው ላይ አተኮረ፡፡ ከእሱ በስተቀር ሰው ሁሉ የሚተዋወቅ ይመስላል፡፡ ወደ አዳራሹ…
Read 5177 times
Published in
ልብ-ወለድ
(ከአሜሪካን አይዶሉ ዳኛ፣ ሳም የተወሰደ ገፀ-ባህሪ)ዊልያም ስሚዝ በኦሃዮ ግዛት በሳንደስኪ ከተማ፣ ቪሌጅ ሬንዴቩ የሚባል ካፌ ውስጥ ተቀምጦ ቡና እንደወረደ እየጠጣ ነው፡፡ የለበሰው ጥቁርና ነጭ ጠቃጠቆ ያለበት የበጋ ሸሚዙ ከሰውነቱ ጋር ተስማምቷል፡፡ ጥቁር የሱፍ ሱሪ ለብሶ፣ ማሰሪያው ከብር የተሰራ ኦሜጋ ሰዓት…
Read 4383 times
Published in
ልብ-ወለድ