ልብ-ወለድ

Saturday, 01 September 2012 11:26

ማምሻዎቹ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ብዙ አመት በምድር ላይ ኖሬያለሁ፡፡ አዎ ለአንድ ሰው ብዙ ነው፡፡ ሰባ አመት፡፡ አሁን መሰናበቻዬ ነው፡፡ ውልደቴን ይዛ ብቅ ያለችው ጸሃይ መጥለቂያዋ እንደተቃረበ ስለታወቀኝ፣ የቆየሁባትን፣ የኖርኩባትን ምድር እንድታሰናብተኝ ወዳለችበት ሄድኩ፡፡ ከምድር ጋር ለስንብት ከመገናኘታችን በፊት ሃሳብ ያዘኝ፡፡ ቆይ ተቃቅፈን ተሳስመን ነው…
Saturday, 18 August 2012 13:23

የሲኦል ህልም

Written by
Rate this item
(2 votes)
የመጨረሻዋን መለኪያ እንጥፍጣፊ ሳላስቀር መጨለጤን አስታውሳለሁ፡፡ ግሮሰሪዋን ለቅቄ ወጣሁ - በእኩለ ሌሊት፡፡ እየተደነቃቀፍኩ… እየተደነባበርኩ በውድቅት ቤቴ ደረስኩ፡፡…ሶፋው ላይ ዘፍ! ብዬ ተቀመጥኩ፡፡ የቤቱ ዕቃዎች ውልብ! ውልብ! እያሉ ተሽከረከሩብኝ፡፡ አጥወለወለኝ፡፡ ሕሊናዬን እንደመሳት አደረገኝ፡፡ ልቤም ደቅ! ደቅደቅ! ብላ እንደመቆም ቃጣት ልበል፡፡ …ብቻ ወሰድ…
Saturday, 11 August 2012 11:30

የፆም ከንፈር…!

Written by
Rate this item
(17 votes)
ግርም ይለኛል፡፡ ድንቅ፡፡ ነገ…ዛሬን… አለመምሰሉ፡፡ ዛሬ ደግሞ … ትናንትናን አይደለም፡፡ *** እንደ እኔ አይነት ብርታት ያላት ሴት ካለች … ፀሐይ ቅናቷ አይጣል ነው፡፡ በቁመቴ ልክ ያሰራሁት መስተዋት ቄንጠኛው … ስወለድ እንዲህ ሆኜ እንደመጣሁ … ሲያሳብቅ በለውጡ ተገረምኩ፡፡ ልቅም ያልኩ ቆንጆ…
Saturday, 04 August 2012 10:48

ናኦል

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“…ና! ጠጋ በልና ቁጭ በል!” አልኩት፤ ወታደራዊ በሚመስል ትዕዛዝ፡፡ ገፀ-ባህሪንማ የማዘዝ መብት ተሰጥቶኛል፡፡ we all know who we are … እኔ ደግሞ ፀሎተኛ ነኝ፡፡ ፀሎቴን ወደ ፈጣሪ ጆሮ የምተኩሰው በገፀ ባህሪው አማካኝነት ነው፡፡ ፈጣሪ፤ ድርሰትን እንጂ ደራሲውን የማድመጥ ፍላጐትም ሆነ…
Saturday, 28 July 2012 11:20

ወርቁን ፍለጋ…

Written by
Rate this item
(0 votes)
ፀሐይ በለስላሳ ነፋስ ታጅባ ወደ ሠፈሯ እየወረደች ነው፡፡ ፀጥታው ደስታን ይወልዳል…የሬስቶራንቱ፡፡ እዚህ፤ ድርብ…አይኗ ልብን ሠርስሮ ያደማል፣ ስባ በምታጉተለትለው የሲጃራ ጭስ ህልሟን የምትፈልግ ነው የሚመስለው፡፡ ክፉ ህልም፡፡ አጠገቧ የተቀመጠው ግራ ገብቶታል፡፡ እዛ፤
Rate this item
(0 votes)
አዳም ከቤተሰቦቹ እንደተወለደ በቅጽበት ውስጥ ከጥንጡ ጭንቅላቱ ጋር የተዋወቀ አዲስ ንቃት ነበር፡፡ ያ ንቃት ዘላለምን የመተወን አቅም የለውም፤ ህይወት ሆኖ መቆየት ግን ይችላል፤ ህይወትን ተጣብተዋት የሚያዳክሟትና አወራጭተው ትርጉሟን ከሚያሳጧት ብስባሽ ባህሪያቶች ጋር ግን ምንም ህብር የለውም…እነዛ መንጠቆዎች ምንአልባት አስመሳይነት፣ ውሸት፣…