ርዕሰ አንቀፅ
ከአንድ የተረት ስብስብ መጽሀፍ የተገኘ ተረት የሚከተለውን ይመስላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ በጣም ቁጠኛ የሆነ ልጅ ነበር፡፡ አባቱ የልጁን አመል ለመግራት አንድ ካርቶን ሙሉ ሚስማር ሰጠውና፤ “ቁጠኝነት ሲሰማህ አንድ አንድ ሚስማር እያወጣህ ከጣውላ በተሰራው ግድግዳ ላይ በመዶሻ ምታ” አለው፡፡ ልጁ…
Read 7148 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ጌታውን ወደ ጦር ሜዳ የሚወስድ ፈረስ ነበረ፡፡ ከጊዜ በኋላ ፈረሱ ማርጀቱ እየተሰማው መጣ፡፡ ፈረሱ በራሱ ጊዜ ለጌታው ማገልገሉን ትቶ የወፍጮ ቤት አገልጋይ ብሆን፤ ምናለበት ብሎ አሰበና ወደ ወፍጮ ቤት ለመቀጠር ሄደ፡፡ ባለወፍጮ ቤቶቹ፤ ‹‹ወደዚህ ለምን መጣህ?››…
Read 6894 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንሥር ጎጆ ቤቷን ትልቅ ዛፍ ቅርንጫፍ ላይ ትሠራለች፡፡ አንዲት ድመት ደግሞ ከነልጆቿ የዛፍ ግንድ መካከል የተቦረቦረ ሥፍራ ትኖራለች፡፡አንዲት የዱር አሣማ ደግሞ ከዛፉ ግርጌ በተቦረቦረው ግንድ ውስጥ ከነልጇቿ ትኖራለች፡፡ እነዚህ ሶስት እንስሳት እንደ ጎረቤታሞች ሁሉ በፍቅር ተሳስበው፣…
Read 7229 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ መንደር ውስጥ በርካታ የአይጥ መንጋ ይፈላና አካባቢውን ይወርረዋል፡፡ ይህን ችግር ለማስወገድ የሚቻለው ድመት ወዳለው ሰው ሄዶ ድመቱን ተውሶ አይጦቹን እንዲያስወግድ ማድረግ ነው፡፡ ስለዚህ የሰፈሩ ሰው መክሮ ተመካክሮ ድመት ወዳለው ሰው ዘንድ ሄዶ፤“ጌታ፤ እንደምታውቀው መንደራችን በአይጥ ተወሮ…
Read 7114 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዝማሪ ጠዋት ማለዳ ተነስቶ ለሚስቱ፡- “ዛሬ ከቤት ውጣ ውጣ ብሎኛል” ይላታል፡፡ ሚስቲቱም፤ “ወዴት ነው ውጣ ውጣ ያለህ?” ስትል ትጠይቀዋለች፡፡ “ወደ ሆነ ጫካ ሄጄ መዝፈን ፈልጌያለሁ”ሚስቲቱም፤ “እኔ አልታየኝም፡፡ ደግሞስ ከመቼ ወዲያ ያመጣኸው ፀባይ ነው? እኔ ቀፎኛል፡፡ መዝፈንም…
Read 7614 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 25 July 2016 07:15
“ጎርፍም ያለ እርከን፣ ምራቅም ያለ ከንፈር አይቆምም” - የላቲኖች አነጋገር
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት መነኩሲት ጎኅ ሲቀድ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሊሄዱ ይነሳሉ፡፡ አንድ ዛፍ አጠገብ ሲደርሱ ተንበረከኩና ሁለት እጃቸውን በልመና መልክ ዘርግተው፤ ፀለዩ፡- “አምላኬ ሆይ! መቼም አንተ የነገሩህን የማትረሳ፣ የለመኑህን የማትነሳ፣ ሰማይን ያለ ካስማ ያቆምክ፣ የማይዘሩ የማያጭዱትን ወፎች የእለት ምግባቸውን…
Read 9316 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ