ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን፤ በአንድ የተንጣለለ መስክ ላይ አንዲት በግ ከነግልገሏ ሳር በመጋጥ ላይ ሳሉ፤ አንድ ግዙፍ ንስር-አሞራ በሰማይ እያንዣበበ፣ በተራበና በጎመዠ ስሜት፣ ከአሁን አሁን ወርጄ ልብላ እያለ ግዳይ-ሊጥል ያስብ ጀመር፡፡ ጅው ብሎ በመውረድ ሊውጥ-ሊሰለቅጥ በሚልባት የመጨረሻ ቅፅበት ላይ፤ ድንገት አንድ…
Read 1863 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ብልህ ንጉስ በከተማው ውስጥ ሶስት አዋቂዎች ነን እያሉ ህዝቡን ይመክራሉ፤ ያወናብዳሉ የሚባሉ ሰዎችን በተራ በተራ ጠርቶ ጥያቄዎችን ይጠይቃቸዋል፡፡ የመጀመሪያው አዋቂ እንደገባ እንዲህ ሲል ይጠይቀዋል፡-“ህዝቡ ይውረድ ይውረድ እያለ እያስቸገረኝ ነው፡፡ እኔ ግን በስልጣን ላይ ለመቆየት እፈልጋለሁ፡፡ ምን ባደርግ ይሻላል?” አንደኛው…
Read 1581 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 03 June 2023 13:23
“መሬቱ ቢገለበጥ ኩንቲ እጠግብ ነበር፤ ግን የት ላይ ሆኜ?” አለች ዝንጀሮ
Written by Administrator
አንድ የህንዶች ተረት አለ፡፡ አንድ ሽማግሌ አባት የመሞቻቸው ጊዜ ሲቃረብ፣ አምስት ልጆቹን ይጠራል፡፡ “ስሙ ልጆቼ፤ የመሞቻዬ ጊዜ እንደተቃረበ ይሰማኛል፡፡ ስለዚህ በህይወታችሁ ሳላችሁ በጭራሽ ባታደርጓቸው ደስ የሚሉኝን ልንገራችሁ፡፡” ሁሉም በፀጥታና በሃዘን ድባብ ውስጥ ሆነው ያዳምጣሉ፡፡በተቻለ መጠን ሃገር ከድታችሁ ወደ ውጭ ለመሄድ…
Read 1864 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 27 May 2023 17:01
አይጧ ከሌለች ጉድጓዱ ከየት መጣ?! (ርያማ ዲኖና ጡሉ ማሚኒ ዳይ) የሲዳማኛ ተረት
Written by Administrator
ከብዙ አመታት በፊት ሁለት ለአካለ ትግል የደረሱና በተቃዋሚ ፓርቲ ውስጥ ይታገሉ የነበሩ ጓዶች ነበሩ፡፡ ከተወሰነ ወቅት በኋላ የነበሩበትን ፓርቲ ትተው ዓላማቸውን ቀይረው በጊዜው ወደነበረው መንግሥት ገቡ፡፡ በዚያ መንግሥት ውስጥም እንደ አንድ ኮሚቴ ሆነው እንዲሰሩ በመወሰኑ በኮሚቴ ሃላፊነት አንድ ሻምበል ተመድቦላቸው…
Read 1833 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አቶ ኃይልና አቶ ትህትና የአንድ አገር ተወላጅ በመሆን አብረው ሲኖሩ ሲኖሩ፣ ከድህነት ወጥተውና በልፅገው ያለ ቅጥ ከበርቴነት ተሰማቸው፡፡ መቼም ሰው መክበርና መበልፀግ ሲጀምር ምኞቱ ሁሉ በዚያው ክብርና ሀብቱ ላይ ቶሎ ቶሎ ሲጨምርበትና ተፊተኛው የበለጠ ሃብት ለማፍራት መባዘን መሆኑን ማንም አይስተውም፡፡…
Read 1970 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ መጠጥ ቤት የነበረው ባላባት ነበረ። ይህ ሰው በጣም ስስታምና እምነተ-ቢስ ሰው ነበር። በህልሙም በእውኑም አግባብነት የሌለው ትርፍ ከማግበስበስና ሀብታም ከመሆን በስተቀር የሚያስበው ነገር የለም። ሆኖም ምንም ያህል ጥረት ቢያደርግ በየዕለቱ እየደኸየ ነበር የመጣው። አንድ ቀን አንድ…
Read 1889 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ