ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዝማሪ መሰንቆውን ይዞ ያንጎራጉራል። ለአንድ ባለፀጋ ሰው ነው የሚገጥመው።“የኔማ ጌትዬ ዘረ መኳንንትስጋ አልበላም አለ ትከሻው ከብዶት…”ጌትዬውም፤“ይበል ይበል…ንሳ አንተ አሽከር፣አንድ ብርሌ ስጠው…” አሉ።አዝማሪው ብርሌውን ተቀበለ። ጎርጎጭ፣ ጎርጎጭ አደረገና፤ እንደገና አቀነቀነ፡-“አንተ ሰው ጥርስህን አኑረው በዋንጫ የሷው ይበቃል ለእህል…
Read 12777 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ እመት ጦጣ እሰው ማሳ ገብታ፣ እሸት ስትቦጠቡጥ፣ የማሳው ባለቤት ይደርስባትና ይይዛታል። ከዚያም እግቢው ውስጥ ካለው ትልቅ ግንድ ላይ ጥፍር አድርጎ ያስራትና ወደ ቤቱ ይገባል።ከጥቂት ጊዜ በኋላ አያ ዝንጀሮ እየተጎማለለ ሊጠይቃት ይመጣል።አያ ዝንጀሮ፡“እመት ጦጢት እንዴት አረፈድሽ?”ጦጢትም፤ “ደህና አርፍጃለሁ።…
Read 11687 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ሶስት ጠቢባን አማካሪዎቻቸውን ይጠሩና ጥያቄ ይጠይቋቸዋል።መሠረታዊ ጥያቄው፡-አንድ ሰፊ እልፍኝ ዘንድ ወሰዷቸውና፤“በጣም በርካሽ ዋጋ የሚገዛ፣ ሆኖም ይህንን እልፍኝ ከአዳራሽ የሚሞላ ነገር አምጡልኝ” አሏቸው።የመጀመሪያው ጠቢብ፤“ንጉሥ ሆይ! ይህን እልፍኝ የሚሞላ አምጥቻለሁ”ንጉሡም፤“መልካም፣ አሳየና?” አሉና ጠየቁት።ጠቢቡም ያንን እልፍኝ የሚሞላ ጥጥ…
Read 14439 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች ክንዱ ላይ ክርኑን በጣም ያመውና ለጓደኛው "..ምን ባደርግ ይሻለኛል?.." ይልና ይጠይቀዋል፡፡ ጓደኛውም፤ "..አንድ ዋሻ ውስጥ የሚኖር አዋቂ ሰው አለ። እሱ ጋ ሄደህ ችግርህን ብታስረዳው መፍትሔ ይፈልግልሃል.." አለው፡፡"ስንት ያስከፍለኛል?..""አስር ብር ብቻ፡፡..""ምን ምን ዓይነት ምርመራ…
Read 12555 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የአንድ ሰፈር ሰዎች ወደ ጦርነት ሊሄዱ ለረጅም ጊዜ በዝግጅት ላይ ከርመዋል። በዝግጅቱ ወቅትም የማይፎክሩት ፉከራ፣ የማያቅራሩት ቀረርቶ፣ የማይደነፉት ድንፋታ አልነበረም። ገና ሳይዘመት ይዘፈናል፣ አታሞ ይደለቃል፣ ዳንኪራ ይረገጣል። ዘማቾቹም ለህፃን ለአረጋውያኑ ጀግንነታቸውን እያስረዱ ከድል በኋላ ምን አይነት ሹመት እንደሚሾሙ ሳይቀር ይተነብያሉ።…
Read 9996 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዝማሪ ለሚስቱ በጠዋት ተነስቶ“ዛሬ ዕዳ ከሜዳ ሲለኝ አደረ” አላት።ሚስትየውም፡-“ይሄ ነገር የመልካም ነገር ምልኪ አይመስለኝም። ዛሬ ከቤትህ ፈፅሞ ንቅንቅ ባትል ጥሩ ነው።” አለችው።“በጭራሽ የታየኝን ሳላሳካ አልውልም፤ አላድርም” አላትና እምቢ ብሏት ከቤት ወጣ።ከቤት ወጥቶ ወደ አንድ ጫካ ሄደና…
Read 13115 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ