ርዕሰ አንቀፅ
በአብዛኛው፤ የኢትዮጵያ ተረቶች ወጎችና ትርክቶች መነሻቸው አንዳች ዕውነታ ነው። ስለሆነም ታሪካዊ አመጣጡን አንወቅ እንጂ መነሻ ሥረ መሰረት አለው። እነሆ ለአስረጂነት፡- ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ አንቱ የተባሉ የቅኔ መምህር፣ ጎጃም ውስጥ ይኖሩ ነበር። በዚያ የቅኔ ቤት ባህል፣ የቆሎ ተማሪዎች ሲመረቁ በአካባቢው…
Read 11861 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ታዋቂና ጉረኛ አዳኝ በአንድ መንደር ይኖር ነበር፡፡ ጉረኛነቱን የሚያውቁ የመንደሩ ሰዎችም፤ ቡና ሲጠጣም፤ ድግስ ላይም፣ ሐዘን ቤትም ጨዋታ ገና ሲጀምሩ፤ “ዛሬ ምን አጋጠመኝ መሰላችሁ?”አንደኛው፤ “ምን አገኘህ?” ይለዋል ጨዋታውን እንዲቀጥል አዳኙም፤“ጐሽ ነው! ጐሽን አግኝቼ ደፋሁት!”ሁለተኛው፤ “ብራቮ! ድንቅ…
Read 12338 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ አንድ ትልቅ የቋንቋ አካዳሚ ሊጐበኙ ወደ ዩኒቨርሲቲ ይሄዳሉ፡፡ ያ ዩኒቨርስቲ ሊቅ የተባሉ የቅኔ ምሁራን የሚማሩበት ነው፡፡ የንጉሡን ጉብኝት ምክንያት በማድረግ ለሶስት የተመረጡ ተማሪዎች የቅኔ ትርጉም ጥያቄ ይቀርብና ትክክለኛውን ፍቺ በጥሩ ሁኔታ ያቀረበ ይሸለማል ይባላል፡፡ ቅኔው…
Read 9022 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ነፍስ አባት የነፍስ ልጃቸው ቤት ጎራ ይላሉ፡፡ የነፍስ ልጃቸውም፤ “ውይ አባቴ፤ እንኳን ደህና መጡ! መቼም ማሰብ አያስመሰግንም እንጂ ሳስብዎት ነው የመጡት!”ነፍስ - አባትየውም፤ “መቼም በደጃፍዎ ሳልፍ ዝም ብዬ ብሄድ አምላክዎ ያየኛል ብየ ገባሁ!”“እንደው ወዳጄ ሚካኤል አይለመነኝ…
Read 12540 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 May 2020 15:04
ከአንበሳና ከነብር ማን ያሸንፋል ሲሉት፤ ከሁሉም ከሁሉም አሣ ሙልጭልጭ ነው
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ረዥም ጊዜ ሰፈሩ ሳይታይ ቆይቶ የመጣ አንድ ሰው፣ አንድ ወዳጁን መንገድ ላይ ያገኘዋል፡፡ ወዳጁም- እንዴ አንተ ሰውዬ፤ ለረጅም ጊዜ አልተያየንም እኮ፤ ታመህ ሆስፒታል ገብተህ ነበር እንዴ? ሰውዬው- አረ አልታመምኩም፤ ሆስፒታልም አልገባሁምለ፤ ምነው አሟረትርክብኝ! ወዳጁም -- ሟሟረቴ አይደለምለ፤…
Read 12166 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 16 May 2020 11:18
“እደጅ ያለው ሰንበሌጥ ሲታጨድ፣ ማድቤት ግድግዳ ላይ የተሰቀለው ሰፌድ ይንቀጠቀጣል”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን እጅግ ክፉ ሚስት የነበረችው አንድ ቀና ባል ነበረ፡፡ ይህንን ባል ያቺ ክፉ ሚስቱ በጣም በጠዋት ትቀሰቅሰዋለች፡፡ አልጋዋ ላይ እንደተኛች፡- “በል ገንፎ አገንፋ” ትለዋለች፡፡ ባል እንደ ምንም ይነሳና ገንፎ ያገነፋል፡፡ ቅቤና በርበሬ ለውሶ “በይ ብይ የእኔ እመቤት” ይላታል፡፡…
Read 12826 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ