ርዕሰ አንቀፅ
ከካህሊል ጂብራን አጫጭር ተረቶች አንዱ እንደሚከተለው ይላል፡- አራት ባሪያዎች አንዲትን ያረጀች ንግሥት በተኛችበት ያራግቡላታል፡፡ ንግሥቲቱ የተኛችው ዙፋኗ ላይ ነው፡፡ ታንኮራፋለች፡፡ እጭኗ ላይ አንዲት ድመት ወደ ባሪያዎቹ በዳተኛ አስተያየት እያየች ባሪያዎቹ ለሚነጋገሩት ምላሽ ትሰጣለች - በድመትኛ! አንደኛው ባሪያ “ይህቺ አሮጊት እንቅልፍ…
Read 11652 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
1ኛ) ምንም ልለውጣቸው የማልችላቸውን ነገሮች እንድቀበል፣ አደብ እንድገዛ እንዲያደርገኝ 2ኛ) ልለውጣቸው የምችላቸውን ነገሮች እንድለውጣቸው ድፍረቱን እንዲሰጠኝ 3ኛ) በ1ኛውና በ2ኛው መካከል ያለውን ልዩነት አውቅ ዘንድ ዕውቀት እንዲሰጠኝ! የፋሲካ ስጦታ ጀርመናዊው ባለቅኔ ሺለር ስለዳሞንና ፒንቲያስ (የሊቁ የፓይታጐረስ ተማሪዎች ናቸው) ወዳጅነት የሚከተለውን ይለናል፡፡…
Read 2814 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ብዙ አማካሪ ያላቸው ንጉሥ፤ ሁሉም ባለሟሎቻቸው በተሰበሰቡበት አንድ ጥያቄ ጠየቁ፡፡ “የመጀመሪያው ጥያቄዬ”፣ አሉ ንጉሡ፡፡ “ከዚህ እስከሰማይ ምን ያህል ርቀት እንዳለው የሚያውቅ ይንገረኝ?” አሉ፡፡ ሁለተኛው ጥያቄዬ፤ “እኔ ብሸጥ ምን ያህል የማወጣ ይመስላችኋል?” “አስበን እንምጣ ንጉሥ ሆይ!” ብለው ባለሟሎቹ ሄዱ፡፡ ከዚያም፤…
Read 3264 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 20 April 2013 11:37
ከመሠረት ጋር አትጣላ ለሁልጊዜ ይሆንሃል። ካብ ጋ አትጠጋ እላይህ ላይ ይፈርሳል
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ሰዎች ወንጀል ፈፅማችኋል ተብለው የፐርሺያ ሱልጣን ፊት ቀረቡ፡፡ ሡልጣኑ የመጀመሪያውን አስጠርተው “ወንጀሉን ለመፈፀም ያነሳሳህ ምንድነው?” ሲሉ ጠየቁ፡፡ የመጀመሪያው ሰውም፣ “ሡልጣን ሆይ! መቼም ሰው ሆኖ የማይሳሳት የለም፡፡ በተለይ በሴት የማይሳሳት የለም፡፡ አንዲት ቆንጆ ሴት የሰጠችኝን ምክር አምኜ…
Read 3393 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ጐራዴን፣ እጀታዋን የያዘ ያሸንፋል *** (የትግሪኛ ተረት) በዓላት ሁሉ ቢሰባሰቡ መስቀልን አያህሉም! ቂል ከሰረቋት በኋላ ትነግዳለች! ያለ የማያልፍ ይመስለዋል፣ ያለፈ ያልነበረ ይመስለዋል! (የጉራጊኛ ተረት) *** ሞኝ ባል ሚስቱን ይስማል! ዕዳ የሌለበትን ድህነትና በሽታ የሌለበትን ክሳት የመሰለ የለም (የወላይታ ተረት) ያለ…
Read 3130 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 06 April 2013 14:33
ስልቻ ተበላሸ፡፡ ምኑጋ? ሲነፋ፡፡ ሲነፋ አይደለም፣ መጀመሪያ ሲገፈፍ ነው
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ ሰው፣ ለወዳጆቹ የሚከተለውን ደብዳቤ ፃፈ፡፡ ኑ አቃብሩኝ ዛሬ የጥንቱ የጠዋቱ ወዳጃችን አቶ “ማኅበራዊ-ብስለት” (Common Sense) የቀብሩ ሥነ ስርዓት ስለሚካሄድ ቀብር ላይ ተገኝታችሁ አብረን እንቀብረው ዘንድ ጥሪዬን አቀርባለሁ፡፡ እንደምታውቁት አቶ “ማህበራዊ-ብስለት” የሁላችንም የረዥም ጊዜ ወዳጅ ነው፡፡ ዕድሜውን…
Read 3155 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ