ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 12 October 2019 12:13
ጉዞህ የዓመት ዕቅድ ከሆነ፣ ጤፍ ዝራ ጉዞህ የአምስት ዓመት ከሆነ፣ ባህር ዛፍ ትከል ጉዞህ የዘለዓለም ከሆነ፣ ልጅህን አስተምር
Written by Administrator
አህያና ውሻ አንድ ቀን ተገናኝተው፣ ስለ አሳለፉት ሕይወት ይወያያሉ፡፡አህያው - ‹‹የእኔ ሕይወት፣ ዘለዓለም ዓለሙን ጀርባን የሚያጎብጥ የሸክምና የልፋት መከራ ነበር›› አለ፡፡ውሻም - “የእኔ ሕይወት ደግሞ ሁሌ ሌሊቱን ያለ እንቅልፍ መጮህ ነው፡፡ ባለቤቶቹ ተኝተው፣ ‘ይሄ ውሻ እኮ ተኝቶ ያዘርፈኛል’ እያሉ እያሙኝ…
Read 8554 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሁለት ታሪኮች አሉ፡፡ ተመሳሳይም የሚለያዩም፡፡ አንደኛው የቡልጋሪያውያን ጋቭሮቮዎች ታሪክ ነው፡፡ ሁለተኛው የኢትዮጵያውያን ታሪክ ነው፡፡የቡልጋሪያው ታሪክ እንዲህ ነው፣ በስግብግነታቸው ይታወቃሉ ከሚባሉት ጋቭሮቮዎች አንደኛው ብዙ ብርቱካን ይዞ እየበላ ወደ ሠፈሩ ይመጣል፡፡ የመንደር ጓደኞቹም ዘመዶቹም ብርቱካን መብላቱን አይተዋል፡፡ ከእነሱም መካከል ብርቱካን ያላቸው አሉ፡፡…
Read 6656 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ባልና ሚስት ነበሩ፡፡ አንድ ትንሽ ልጅ ነበራቸው:: በአብዛኛው ልጃቸውን ሲያስፈራሩ፡-‹‹ዋ! ለጅቡ ነው የምንሰጥህ!›› ይሉታል፡፡ ጅብ ከውጪ ሆኖ ያዳምጣል፡፡እናትና አባት ልጃቸውን አባብለው፣ አረጋግተው አስተኙት፡፡ቆይተው አያ ጅቦ መጣ፡፡‹‹እንዴት ነው የልጁን ነገር ምን ወሰናችሁ?››ቤተሰብ ልጁን አቅፎ ለጥ ብሏል፡፡ ማንም…
Read 8781 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“ከብረው ይቆዩኝ ከብረውባመት ወንድ ልጅ ወልደው!አምሣ ጥገቶች አሥረው…!”ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አሳማ፤ በጐች በብዛት ወደተሰማሩበት የግጦሽ መስክ ጐራ ይላል:: እረኛው “ምን ሊያደርግ መጣ” በሚል ጥርጣሬ ያስተውለዋል፡፡ አሳማው ወደ በጐቹ ለመቀላቀል ይሞክራል፡፡ እረኛው ያደፍጥ ያደፍጥና ፈጥኖ ተጠግቶ አሳማውን ይይዘዋል፡፡ ከዚያም፤“ለምን መጣህ?”…
Read 11462 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ እጅግ ጉረኛ ሰው ነበር፡፡ ድንገት ይመጣና ‹‹አሥራ ስድስት ቀበሮዎች አግኝቼ አንድ ላይ፣ በአንድ ጥይት ሰፋኋቸው! በጣም አስገራሚ ገድል ነው የፈፀምኩት›› አለ፡፡ ‹‹እንዴት ሊሆን ቻለ?›› አሉት፡፡ ‹‹እንዴ?! የዚያን ጊዜ ተዓምር በቃላት አይፈታም›› ማሰብ ይጠይቃል፡፡ እንደው ላይ ላዩን አይተን ብቻ በመሀይም…
Read 8609 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በመናገር ብቻ ያሰቡትን ሁሉ መፍጠር፣ ቅንጣት ላባ በማወዛወዝ ብቻ ያሻቸውን ማድረግ፣ የሚመኙትንም መሆን የሚቻልበት ተዓምረኛ ዓለም ውስጥ ነው አሉ፡፡ መቼም፣ ሁሉም የምትሃት ዓለም ሰው፣ አንድ አይነት አይደለም፡፡ የናት ሆድ ዥጉርጉር ይባል የለ፡፡ እናማ አንዷ ታዳጊ የተዓምር ዓለም ልጃገረድ፣ ያልተለመደ ነገር…
Read 6211 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ