ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በጉርብትና የሚኖሩና የሚዋደዱ ሁለት ውድ ጓደኛሞች ነበሩ፡፡ ሁለቱም ሙልጭ ያሉ መላጣዎች ናቸው፡፡ ገበሬዎች በመሆናቸው በእርሻ ወቅት ይረዳዳሉ፡፡ ይተጋገዛሉ፡፡ በመቀናጆም ያርሳሉ፡፡ የሰፈሩ ሰው በነሱ የመተሳሰብ ሁኔታ ይቀናባቸዋል፡፡ ሁለቱም ፀጉራቸው መላጣ በመሆኑ የቅጽል ስም ወጥቶላቸዋል፡፡ “ሁለቱ ዕንቁላሎች” ይባላሉ፡፡ አንድ…
Read 13689 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሽማግሌ ከልጃቸው ጋር መንገድ ሲሄዱ ብዙ አውሬዎች ካሉበት ጫካ ይደርሳሉ፡፡ ሽማግሌው በጣም ደንግጠው በአቅራቢያው ከምትገኝ ትንሽ ጐጆ ልጃቸውን ይዘው ይገቡና ይደበቃሉ፡፡ አውሬዎቹ ድምፃቸው ይሰማል፡፡ ልጅ - “አባዬ፤ ይሄ ጅብ ነው” ይላል፡፡ አባት - “ምንም ይሁን ልጄ…
Read 13494 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(በቁም ያልረዳ ዘመድ ሲሞቱ አርባ ይደግሳል) ከዕለታት አንድ ቀን ሶስት ሰዎች አንድ ጫካ እያቋረጡ ሳሉ፣ አንዲት የወፍ ጫጩት ከዛፍ ላይ ጎጆዋ ወድቃ መሬት ላይ ያገኙዋታል፡፡ አንደኛው - “ቤቴ ወስጄ እንደ ዶሮ ጫጩት አሳድጋታለሁ” አለ፡፡ ሁለተኛው - “ለጥናትና ምርምር ትጠቅማለች፡፡ ወደ…
Read 13448 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ የቅዳሜ ሹር ዕለት ሌሊት፣ ቤተሰብ በሙሉ የሌሊት መፈሰኪያውን ዶሮ አቁላልቶ፣ ትርክክ ባለ ፍም ከሰል ላይ ጥዶ፣ የመፈሰኪያውን ሰዓት ይጠባበቃል፡፡ አባት ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄደዋል፡፡ የቤተ ክርስቲያኑ ስነ ሥርዓት አብቅቶ ሰው ሁሉ ወደየ ቤቱ ይመጣል፡፡ የመፈሰኪያውን ሰዓት ለማብሰር…
Read 12347 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሻም/አፈወርቅ ዮሐንስአንድ ንጉሥ ሶስት ልጆች አሉት፡፡ ከጊዜ በኋላ ዕድሜው እየገፋ መጣና መንግሥቱን ለማንኛው ልጁ እንደሚያወርስ ሲያሳስበው ቆይቶ፣ በመጨረሻ አንድ ዘዴ ይመጣለታል፡፡ ይኸውም፡-ሦስቱንም ልጆቹን ይጠራና፤“ልጆቼ፤ እንደምታዩት ዕድሜዬእየገፋ፤ የመገነዣ ክር እየተራሰ፣ መቃብሬ እየተማሰ ነው፡፡ ሰፊ ግዛት፣ ሀብትና መንግሥት አለኝ፡፡ ይህንን ለአንዳችሁ ለማውረስ…
Read 13101 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሻም/አፈወርቅ ዮሐንስአንድ ንጉሥ ሶስት ልጆች አሉት፡፡ ከጊዜ በኋላ ዕድሜው እየገፋ መጣና መንግሥቱን ለማንኛው ልጁ እንደሚያወርስ ሲያሳስበው ቆይቶ፣ በመጨረሻ አንድ ዘዴ ይመጣለታል፡፡ ይኸውም፡-ሦስቱንም ልጆቹን ይጠራና፤“ልጆቼ፤ እንደምታዩት ዕድሜዬእየገፋ፤ የመገነዣ ክር እየተራሰ፣ መቃብሬ እየተማሰ ነው፡፡ ሰፊ ግዛት፣ ሀብትና መንግሥት አለኝ፡፡ ይህንን ለአንዳችሁ ለማውረስ…
Read 2009 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ