ርዕሰ አንቀፅ
በድሮ ጊዜ አንድ አንቱ የተባሉ አገረ ገዢ፣ በየክፍለ ሀገሩ እየተዘዋወሩ፣ ህዝቡን እየሰበሰቡ፣ ያነጋግሩ ነበር ይባላል፡፡ አብረዋቸው አዋጅ ገላጮች ነበሩ፡፡ አዋጅ ገላጮቹ በታወጁ አዋጆች ላይ ጥያቄ ቢነሳ የሚያብራሩ የሚገልጡ ናቸው፡፡ ህዝብ ከተሰባሰበ በኋላ፣ ባለሟሉ ይነሳና፤ “የአገራችን ህዝብ ሆይ! አገረ ገዢው እዚህ…
Read 13521 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 07 December 2019 12:10
‹‹ዝም ብንል ብናደባ ዘመን ስንቱን አሸክሞን የጅልነት እኮ አይደለም እንድንቻቻል ነው ገብቶን››
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን፣ በአንድ ጫካ ውስጥ፣ አንድ ነብርና አንድ አውራሪስ ይኖሩ ነበር፡፡ በጫካው ውስጥ አንዳች የሚንቀሳቀስ ፍጡር እስኪጠፋ ድረስ፣ ሁሉን በልተው፣ ሁሉን ተቀራምተው ጨረሱት፡፡ ዛፍ ቅጠሎም አልቀረም፡፡ ድሮ፣ ሁለት ሰፋፊ ጫካዎች ነበሩ፡፡ ዛሬ፣ ግን ከአንዲት ቅርንጫፍ በስተቀር፣ የእፅዋት ዘር ሁሉ…
Read 12513 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ዕውነቶች ሲያረጁ ተረት ይመስላሉ፡፡ ትምህርትነታቸው ግን ዘመን - ተሻጋሪ ነው፡፡ ባለፈው ዘመን አንድ ሰው ጐረቤቱን በፖለቲካ ሰውነት (በመንግሥት ወጋኝነት) ይጠረጥረዋል:: በጣም ስለሚፈራውም ግራ ቀኙን እያጣራ ነው መንገድ የሚሄደው፡፡ ሲወጣ ሲገባ ባየው ቁጥር እየተሸማቀቀ ነው የሚያልፈው፡፡ ጐረቤትዬው ኮስታራ ነው፡፡ ግን…
Read 12234 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ አዳኝ እጅግ ወርቃማ የሆነች አንዲት ወፍ ያጠምዳል፡፡ ወፊቱም፤‹‹ከምታርደኝም ከምትገለኝም ሦስት ዋና ዋና ምክሮችን ልስጥህ - አለችው፡፡ ‹‹እስቲ የመጀመሪያውን ልስማ›› አላት፡፡ አንደኛው፡- ‹‹የሰውን ንብረት አትመኝ››ሁለተኛው፡- ‹‹የሰው ንብረት ተወሰደብኝ ብለህ አትቆጭ››ሦስተኛ፡- ‹‹ሁሉን ነገር በጊዜው ሥራው››አለችው፡፡ የወፏን ምክር ያዳመጠው…
Read 13769 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 16 November 2019 11:40
ዕድሜህ ሲጨምር ሱስህ እየበረታ ከመጣ፣ የነገ መንገድህን በቅጡ መርምረው
Written by Administrator
በብዙ መከራ የተሰባሰቡ አራዊት፡፡ ጉዳያቸውን ባለማወቅ ለመግባባት ብዙ ሰዓት ፈጀባቸው፡፡ ጦጢት ነገሩ ገብቷታል፡፡ አላግባባ ያላቸው “እኔ እበልጥ እኔ እበልጥ” ነው፡፡ አንበሳ፤ “እስከዛሬ እኔን ተቀብላችሁ ስትኖሩ የነበራችሁ የዱር አራዊት፣ ዛሬ ምን ተፈጠረና ነው አዲስ መሪ ካልመረጥን የምትሉት?” አለ፡፡ ነብር፤ “አያ አንበሶ፣…
Read 12704 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ አንበሶ የዱር አራዊትን አቤቱታ ለማዳመጥ በትህትና ተቀመጠ፡፡ ጦጢት ተነስታ “አያ አንበሶ ያስፈራሩናል፡፡ የልባችንን መናገር አልቻልንም” አለች፡፡ አያ ዝንጀሮ፡- “ምንም እንኳን የጦጢትን ያህል ፍርሃት ባይገባንም መፍራታችንማ መቼም አልቀረም!”አያ ነብሮ፡- “አያ አንበሶን መፍራት አለብን ብዬ አላምንም! ምክንያቱም እኛ…
Read 10769 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ