ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ጓደኛሞች በአንድ ጫካ ውስጥ አቋርጠው በጣም ረዥም መንገድ እየሄዱ ነበር፡፡ መንገዱን ከመጀመራቸው በፊት፤አንደኛው - እንግዲህ አደራ መንገድ ነውና የሚያጋጥመን አይታወቅም፡፡ ስለዚህ እንማማል፡፡ ሁለተኛው - ገና ለገና ችግር ያጋጥመናል ብለን ነው የምንማማለው? ማናቸውንም መከራ ልንችል፣ ካስፈለገም በምድር…
Read 7204 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ እጅግ የሚያምር ልጅ፤ ከአሸዋ ላይ አንዲት ትንሽ ጉድጓድ ቆፍሮ፣ እዚያች ውስጥ ከባሕሩ ውሃ በትንሽ ዛጎል ሳያቋርጥ ቶሎ ቶሎ እያመላለሰ ይጨምር ነበር፡፡ ውሃውን ለማቆር እየሞከረ ነው ማለት ነው፡፡ አንድ የተማረና የተመራመረ በጣም የረቀቀ ቅዱስ፤ ያንን ልጅ ባየ…
Read 6908 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ዕውነተኛ ታሪክ ሲቆይ ተረት ይመስላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ትልቅ ቴያትር ቤት ፊት ለፊት አንድ ወጣትና አንዲት ወጣት ቆመዋል፡፡ የቆሙበት ቦታ የቴያትር ቤቱ ኮሪደር ነው፡፡ ሰው ቴያትር ለመግባት የሚሠለፈው እዚሁ ኮሪደር ላይ ነው፡፡ ስለዚህ ሰው እየመጣ ከወጣቱና ከወጣቷ ጀርባ…
Read 8145 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 28 October 2017 09:57
የራሱን ልጅ አስከሬን አዝሎ፣ የታመመውን የሹም ልጅ ለመጠየቅ ይሄዳል
Written by Administrator
(በር ነኣ አሃ በእድ በጎዳ ነኣ ሀርግያጋ ቤአነ ቤስ)- የወላይትኛ ምሳሌያዊ ንግግር በጥንት ጊዜ በቀዝቃዛው ጦርነት ዘመን፣ በአሜሪካው ፕሬዚዳንትና በራሺያው ፕሬዚዳንት ላይ የተቀለደ አንድ ተረት ቢጤ ዕውነት ነበር፡፡ እነሆ፡- የሁለቱ አገሮች ፕሬዚዳንቶች፤ ወታደራዊ ኃይላቸውን ያወዳድራሉ፡፡ የእኔ ይበልጥ፣ የእኔ ይበልጥ፣ ይፎካከራሉ።…
Read 12435 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት እናት ለልጅዋ፤ “ከጥቂት ቀን በኋላ ከቤታችን ብዙዎች ጫጩቶች ይኖሩናል” ትለዋለች፡፡ ልጇም፤ “ማነው የሚያመጣልን ወይስ አንቺ ልትገዢ ነው?” ይላታል፡፡ እናቱም፤ “የለም ማንም አያመጣልንም፡፡ እኔም አልገዛም፡፡ ጫጩቶቹ ግን ይፈለፍላሉ”ልጅ፤ “እንዴት?” ብሎ እናቱን አፋጠጣት፡፡ እናትየውም ወደ አንዲት ትንሽ ክፍል…
Read 9022 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የምድር አውሬ ሁሉ መሰብሰቢያና መናገጃ አንድ ገበያ ነበር ይባላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አውሬ ሁሉ እገበያ ሲውል አያ ጅቦ ግን ሳይሄድ ቀረ፡፡ የማታ ማታ ገበያተኛ ሲመለስ ከጎሬው ወጣና ከመንገድ ዳር ተቀመጠ፡፡ ገበያ ምላሽ ሲሆን እንኮዬ ዝንጆሮ ስትመጣ፣ የገበያውን አዋዋል ጠየቃት፡፡ እንደምትቸኩል…
Read 6300 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ