ርዕሰ አንቀፅ
(በዶ.ር ኤርሲዶ ሌንደቦ የተዘጋጀውና፣ “ኑሮMap” የተሰኘው የለውጥ መፅሐፍ ውስጥ ከሰፈረ ታሪክ አንዱን ነቅሰን እንድንመለከት ወደድን፡፡ ከዓመታት በፊት የአገራችንን ችግር የተነበየና መፍትሔውንም ያሳየ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡)የኮንስትራክሽን ኩባንያውን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሳደገ የመጣ ወጣት መሃንዲስ፤ ኩባንያውን ይበልጥ የሚያሳድጉ ሶስት ፕሮጀክቶችን በኮንትራት ተረክቦ…
Read 9273 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አባት እና እናት ልጃቸውን ይድሩና ልጃቸው “ሙሽሪት ልመጂ” ተብላ ባሏ ቤት ከርማ፣ እናት አባቷን ለመጠየቅ ወደ ወላጆቿ ቤት ትመጣለች፡፡ ከዚያም ከእናቷ ጋር የሴት - የሴት ነገር ትጫወታለች፡፡ እናት - አንቺ ልጅ ልጅ - እመት እማዬ እናት - እንደው ዝም ዝም…
Read 7509 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(በዶ.ር ኤርሲዶ ሌንደቦ የተዘጋጀውና፣ “ኑሮMap” የተሰኘው የለውጥ መፅሐፍ ውስጥ የሰፈረ ትልቅ ታሪክ መዝዘን እንድንመለከት ወደድን፡፡ ከዓመታት በፊት የአገራችንን ችግር የተነበየና መፍትሔውንም ያሳየ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡)አሳሳቢነቱ የጎላ ትልቅ የአገራችን ችግር፤ ለ”ጡዘት ምህዋር” ሁነኛ ማሳያ ይሆናል - በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚከሰት የመቧደን…
Read 13453 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አባትና ልጅ፣ ቁጭ ብለው ወጥመዳቸው አልገባ ብሎ ስላስቸገራቸው ጅብ ይመካከራሉ፡፡ አባት መላ ያሉትን ለልጃቸው ይነግሩታል፡፡ (አንዳንድ ተረቶች ተመላላሽ ታካሚ በመሆናቸው ብዙ ዘመን ተሻግረውም ድንገት ዳግሞ ይከሰታሉ፡፡ የሚከተለው ተረት ይሄ ዕድል ከገጠማቸው መካከል አንዱ መሆኑ ነው፡፡ አባት -…
Read 10451 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ተረቶች ከአንድ ዘመን ይልቅ ሌላ ዘመን ላይ ግጥም፣ ልክክ ይላሉ፡፡ ይሄኛው ተረትም ሌላ ዘመን ላይ ተርከነው ዛሬም አለሁ አለሁ ይላል፡-ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ አዳኝ ወደ ጫካ ሄዶ ሲመለስ፣ አንድ ወዳጁ ያገኘዋል፡፡ ወዳጁ - “ወዳጄ ከየት ትመጣለህ?”አዳኙ፡- “ከጫካ”ወዳጁ፡- “ምን ልታደርግ…
Read 10536 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እጅግ እንዳሚዋደዱ የሚነገርላቸው ጓደኛሞች ረዥም መንገድ መሄድ ይጀምራሉ፡፡በመንገዳቸው ላይም ዕቅድ ለማውጣት ይመካከራሉ፡፡ የዕቅዶቻቸው አንኳር አንኳር ነጥቦችን እንደሚከተለው ነጠቡ፡-1ኛ- ቆራጥነት2ኛ- ጠላት ከመጣ በጋራ ማጥቃትና በጋራ መከላከል3ኛ- ከወዲሁ መንቂያ ምልክቶችን መሰዋወጥ4ኛ- በፍጥነት የማምለጫ አቅጣጫ መለየት5ኛ- ካልተቸገሩ በስተቀር መሣሪያ…
Read 9910 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ