ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ፀሐፊ እንዳለው “We said what we had to say, but as no one listens we shall say it again (ማለት ያለብንን በወቅቱ ብለን ነበር፡፡ ግን ማንም አልሰማንም፡፡ ስለዚህ እንደገና ማለት አለብን” (እኛም ይሄንኑ አካሄድ እየተጋራን ነው?! ከዕታት አንድ ቀን…
Read 5439 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ አንበሶ የዱር አራዊትን ሰብስቦ፣ “ዛሬ የጠራኋችሁ፤ 1ኛ/ የምታከብሩኝን ከምትወዱኝ ለመለየት 2ኛ/ የምትፈሩኝን ከምትንከባከቡኝ ለመለየት3ኛ/ የምታከብሩኝን፣ የምትወዱኝን፣ የምትፈሩኝንና የምትንከባከቡኝን ለማጣራት ነው፤ስለዚህ ቦታ ቦታችሁን ይዛችሁ፣ ለመናገር ተራ በተራ እጃችሁን እያወጣችሁ ሀሳባችሁን ስጡ፡፡” በመጀመሪያ ነብር እጁን አወጣና።-“አከብርዎታለሁ እወድዎታለሁ”አያ አንበሶም፡-“አሃ፣…
Read 11237 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንዲት አሮጊት ዐይናቸውን በጣም ይታመማሉ፡፡ አንድ ሐኪም ስለህመማቸው ያማክራሉ፡፡ በእማኞች ፊት ውል ይገባሉ፡፡አሮጊቷ - እንግዲህ ውላችን ዐይኔን ካዳንክልኝና በደንብ እንዲያይ ካደረግህልኝ ከፍተኛ ገንዘብ እከፍልሃለሁ፡፡ ታድነኝካልቻልክግንበነፃትሰናበታለህ፡፡ሐኪሙ - ባሉት ሙሉ በሙሉ ተስማምቻለሁ፤ ይሄንኑም በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡ይፈራረማሉ፡፡ሐኪሙ በውሉ መሠረት መድኃኒት ያዝላቸውና…
Read 10217 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን (ተዋናይ ሱራፌል ጋሻው ሙት ዓመት ላይ እንደተናገረው) ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ትንሽ ልጅ አንድ ታላቅ የኔታ ዘንድ “ሀሁ” ይቆጥር ነበር፡፡ ነጋ ጠባ እናት አባቱ ምሳውን በምታምር ዳንቴል ቋጥረው ይሰጡታል፡፡ ውስጡ ንፍሮ ያለበት ውሃም በጠርሙስ አዘጋጅተው ይሰጡታል፡፡ ከዚያ…
Read 13488 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 06 May 2019 12:04
ያለፈ ጥረታችንን ሳስታምመው ትዝ ሲለኝ ከሞከርነው ነገር ይልቅ ያልሞከርነው ነው የሚቆጨኝ ፀጋዬ ገ/መድህን
Written by Administrator
አንድ ቀን አንድ ሰው ሲሄድ በመንገድ የወንዝ ውሃ ሞልቶ ደፍርሶ ሲወርድ እዚያው እወንዙ ዳር እያለ ጎርደድ አንድ አዝማሪ አገኘ ሲዘፍን አምርሮ በሚያሳዝን ዜማ ድምፁን አሳምሮ “ምነዋ ሰው” ምን ትሰራለህ?” ብሎ ቢጠይቀው “ምን ይሁን ትላለህ?” አላሻግር ብሎኝ የውሃ ሙላት እያሞጋገስኩት በግጥም…
Read 11184 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ መንደር በየዕለቱ የሚፈጠር አንድ ችግር ነበር፡፡ የችግሩ መንስዔ በየማታው እየሰከረ የሚመጣ አንድ ወንደላጤ መኖሩ ነበር፡፡ የሚፈጥረው ዋንኛው ችግር፣ ልክ እሱ ሲመጣ የመንደሩ ውሾች መጮህ መጀመራቸው ሲሆን“በእኔ ላይ፣ በእኔ ላይ ነው የምትጮሁት? ማን መሰልኳችሁ? ሁሌ ስመጣ ቅንጣቢ…
Read 13492 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ