ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 15 December 2018 14:41
“ከእንግዲህ እንቅልፍ የለችም፣ የዕረፍት አድባር አጣች መቅኖ ማክቤዝ እንቅልፍን ገደላት፣ በእኩለ-ሌሊት አፍኖ”
Written by Administrator
ሼክስፒር ትርጉም- ፀጋዬ ገ/መድህን የናዚ ዘመን ታሪክ ከተከሰተ ረዥም ጊዜ ቢሆነውም፣ እስከዛሬ ግን ተተርኮ አላለቀም፡፡ ይፈለፈላል፣ ይዘረዘራል፡፡ ይተረተራል፡፡ ድብቁ ይገለጣል፡፡ የተገለጠው ይብራራል፡፡ የእኛስ?ገና መፃፍ አልተጀመረም ብንል ይቀላል፡፡ ማስረጃው የሰሞኑን ዓይነቱ መራራና ጭካኔ የተሞላ ዶኩመንታሪ ነው፡፡ ጥቂት ቀልብን ሰብስቦ አድርጎ፣ መፃፍ…
Read 13942 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 10 December 2018 00:00
“አዬ ያ አስተማሪ ያለበት አባዜ አስተዋይ ተማሪ የጠየቀው ጊዜ!” የጥንት ግጥም
Written by Administrator
የዛሬውን ርዕሰ - አንቀፅ ለየት ከሚያደርጉት አንዱና መልኩንም ይሁን ገበሩን ልዩ የሚያደርገው ተረቱ በትርክት ዓይነት አለመቅረቡ ነው፡፡ ታዲያ በምን ሊቀርብልን ነው መባሉ አይቀርም፡፡ መልሱ በግጥም፣ የሚል ነው! በማን ግጥም? በፀሐፌ ተውኔትና ገጣሚ መንግሥቱ ለማ፡፡ የመንግሥቱ ለማ ግጥምን የመረጥነው ተራኪ በመሆኑ…
Read 8137 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ልዑል በአንድ ጫካ ውስጥ አደን ሲያድን ውሎ እየተመለሰ ሳለ አንድ ባላገር ያገኛል፡፡ ባላገሩ የልዑሉን ማንነት አያውቅም፡፡ ስለዚህም እንዲሁ በአዘቦት ሰላምታ፡- “እንዴት ዋልክ ወዳጄ?” አለ ልዑሉም፤ “ደህና እግዚአብሔር ይመስገን፡፡ አንተስ ደህና ውለሃል?”“ደህና፡፡ ከየት እየመጣህ ነው?” “ከአደን” “ቀናህ?”…
Read 9007 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በድሮ ጊዜ አንድ አንቱ የተባሉ አገረ ገዢ፣ በየክፍለ ሀገሩ እየተዘዋወሩ፣ ህዝቡን እየሰበሰቡ፣ ያነጋግሩ ነበር ይባላል፡፡ አብረዋቸው አዋጅ ገላጮች ነበሩ፡፡ አዋጅ ገላጮቹ በታወጁ አዋጆች ላይ ጥያቄ ቢነሳ የሚያብራሩ የሚገልጡ ናቸው፡፡ ህዝብ ከተሰባሰበ በኋላ፣ ባለሟሉ ይነሳና፤ “የአገራችን ህዝብ ሆይ! አገረ ገዢው እዚህ…
Read 8829 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ጉደኛ ትንሽ ልጅ ነበረ፡፡ ይህ ልጅ የደምብ ልብሱን በንፅሕና ይይዛል፡፡ በሰዓቱ ወደ ትምህርት ቤት ይሄዳል፡፡ በሰዓቱ ይመለሳል፡፡ ገና ትንሽ ልጅ ነው፡፡ ሆኖም አስተዋይ ነው፡፡ አንድ ቀን ሳያስበው አንድ ብርጭቆ ሰበረ፡፡ ታላቅ ወንድሙ መጥቶ በጣም ተቆጣውና ገሰፀው፡፡…
Read 8017 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ጡረታ የወጣች አህያና አንድ ከቤት የተባረረ ውሻ አገር ለቀን እንሂድ ተባብለው ሲጓዙ፤ አህያዋ፤ “የማንታወቅበት አገር ሄደን አዲስ ሥራ ብንጀምር ጥሩ ነው” አለች፡፡ ውሻው፤ “መልካም ሃሳብ ነው፡፡ ዕድሜያችንን እንቀንስና እንቀጠር፡፡ ‘በአዲስ መልክ ሥራ ጀምረናል’ ማለት ብቻ እኮ…
Read 7406 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ