ርዕሰ አንቀፅ
Tuesday, 08 November 2016 13:55
“ልጄ፤ አዲስ ፀጉር አበቀልኩ” “እዛው ቆዳህ ላይ?” “አዎ ልጄ፤ ባታውቀው ነው እንጂ ቆዳዬ’ኮ ሰፊ ነው”
Written by Administrator
አንድ የኢራኖች ተረት የሚከተለውን ይላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ብዙ ጫጩት የምትፈለፍል አንዲት ዶሮ ነበረች፡፡ የዶሮዋ ባለቤት አንድ ቀን፣ “የምትወልጂውን ጫጩት እንድትነግሪኝ እፈልጋለሁ” አላት፡፡ ዶሮዋም፤“ምኑን ነው ስለ ጫጩቱ ማወቅ የፈለግኸው?” ብላ ግልፅ እንዲያደርግላት ጠየቀችው፡፡ ባለቤትየውም፤ “ወንድ ይሁን ሴት? ለእርባታ የሚሆን ወይስ…
Read 4412 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 30 October 2016 00:00
“ወዳጄ፤ ለመሆኑ ብሣና ይሸብታል ወይ?” ብሎ ቢጠይቀው፣ “ለዛፍ ሁሉ ያስተማረ ማን ሆነና ነው” አለው
Written by Administrator
በሩሲያ የሚነገር አንድ ተረት አለ፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የውሃ ክፍል ኃላፊ ሁለት የበታች ሰራተኞቻቸውን ይጠሩና፤ “ያስጠራኋችሁ አንድ አጣዳፊ ሥራ ስላለ ነው” ይላሉ፡፡ “ምንድን ነው ጌታዬ? እኛ ሥራውን ለመፈፀም ዝግጁ ነን” ይላሉ ሠራተኞቹ፡፡ አለቅየውም፤“በጣም ጥሩ፡፡ ነገ ሹፌራችን ወደሚያሳያችሁ ቦታ ትሄዱና አንዳችሁ…
Read 5423 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የቻይና ንጉስ፤ አማካሪ የሚሆነው ሁነኛ ሰው ይፈልግና አንድ አዋቂ ሊቅ አለና ወደ እሱ እንዲሄዱ፣ እንዲያሳምኑትና እንዲያመጡት ብልህ ባለሟሎችን ይልካቸዋል፡፡ ያ አዋቂ ሰው በአንድ ኃይቅ ዳርቻ ነው የሚኖረው፡፡ የንጉሡ ባለሟሎች ወደ አዋቂው ሰፈር ሄዱ፡፡ አዋቂውን ሰው አገኙትና፤…
Read 5881 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በአንድ የአጫጭር ተረቶች ስብስብ ውስጥ የሚከተለው ተረት ይገኝበታል፡፡ በአንድ ድርጅት ውስጥ ከዕለታት በአንድ ቀን አስገራሚ ሁኔታ ይከሰታል፡፡ ሰራተኞቹ እስከ ምሳ ሰዓት ድረስ ስራቸውን ሲያከናውኑ ቆይተው ለምሳ ይወጣሉ፡፡ ምሳ በልተው የተመለሱት ሁሉም አንድ ላይ አልነበረም፡፡ ከምሳ በኋላ ቡናና ሻይ የሚጠጡት ዘገዩ።…
Read 6018 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ታላቅ ንጉሥ ሰፊ ግዛት እያስተዳደረ ይኖር ነበር፡፡ ዕድሜው እየገፋ ሲሄድ ሶስቱን ልጆች በተራ ወደ አልጋው እየጠራ፣ አንድ ጥያቄ ይጠይቃቸዋል፡፡ በመጀመሪያ ትልቁንና ጉልበተኛውን ልጁን ጠርቶ፤ ‹‹ልጄ፤ አሁን እኔ ህመምተኛ እየሆንኩ መጥቻለሁ፡፡ ስለዚህም አልጋዬን ለእናንተ መተው አለብኝ፡፡ ለመሆኑ…
Read 7067 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን የሩሲያ መሪ የነበረው ስታሊን፣አንድ አዳራሽ ውስጥ ጋዜጣዊ መግለጫ ሊሰጥ እየተዘጋጀ ነበር፤ አሉ፡፡ ‹‹ጓድ ስታሊን መግለጫውን ለመስጠት ዝግጁ ነዎት?›› አለ ጋዜጠኛው፡፡ ‹‹አዎን መቀጠል እንችላለን›› ሲል መለሰ ስታሊን፡፡ ‹‹ጓድ ስታሊን፤ ግምገማን በተመለከተ በከተማችን የሚወራ አንድ ነገር አለ፡፡ ይኸውም አንድ…
Read 8311 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ