ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ መንደር ውስጥ በርካታ የአይጥ መንጋ ይፈላና አካባቢውን ይወርረዋል፡፡ ይህን ችግር ለማስወገድ የሚቻለው ድመት ወዳለው ሰው ሄዶ ድመቱን ተውሶ አይጦቹን እንዲያስወግድ ማድረግ ነው፡፡ ስለዚህ የሰፈሩ ሰው መክሮ ተመካክሮ ድመት ወዳለው ሰው ዘንድ ሄዶ፤“ጌታ፤ እንደምታውቀው መንደራችን በአይጥ ተወሮ…
Read 7100 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዝማሪ ጠዋት ማለዳ ተነስቶ ለሚስቱ፡- “ዛሬ ከቤት ውጣ ውጣ ብሎኛል” ይላታል፡፡ ሚስቲቱም፤ “ወዴት ነው ውጣ ውጣ ያለህ?” ስትል ትጠይቀዋለች፡፡ “ወደ ሆነ ጫካ ሄጄ መዝፈን ፈልጌያለሁ”ሚስቲቱም፤ “እኔ አልታየኝም፡፡ ደግሞስ ከመቼ ወዲያ ያመጣኸው ፀባይ ነው? እኔ ቀፎኛል፡፡ መዝፈንም…
Read 7602 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 25 July 2016 07:15
“ጎርፍም ያለ እርከን፣ ምራቅም ያለ ከንፈር አይቆምም” - የላቲኖች አነጋገር
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት መነኩሲት ጎኅ ሲቀድ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሊሄዱ ይነሳሉ፡፡ አንድ ዛፍ አጠገብ ሲደርሱ ተንበረከኩና ሁለት እጃቸውን በልመና መልክ ዘርግተው፤ ፀለዩ፡- “አምላኬ ሆይ! መቼም አንተ የነገሩህን የማትረሳ፣ የለመኑህን የማትነሳ፣ ሰማይን ያለ ካስማ ያቆምክ፣ የማይዘሩ የማያጭዱትን ወፎች የእለት ምግባቸውን…
Read 9290 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 16 July 2016 12:40
“ከአንበሳና ከዝሆን ማን ያሸንፋል?” ቢለው፤ “ከሁሉም አሳ ሙልጭልጭ ነው” አለው
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው በጠና ታመመና አልጋ ላይ ዋለ፡፡ በየጊዜው እየሄደ ዶክተሮች ያነጋግራል፡፡ 1ኛው ሐኪም - “አይዞህ ቀላል ነው፡፡ ለክፉ አይሰጥህም” አለው፡፡ ህመምተኛው - “ዕውን ሐኪም በዚህ ተፅናንቼ ልቀመጥ?”1ኛው ሐኪም - “እርግጡን ነው የነገርኩህ”ህመምተኛው - “እንዳፍዎ ያድርግልኝ!” ግን አያርፍም…
Read 7733 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 09 July 2016 09:56
የሀፍረተ - ስጋህን ፀጉር የምታሳየው አለ፣ የብብትህን ፀጉር የምትከለክለው አለ!
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት አሮጊት ከእንቅልፋቸው ሲነቁ የማይታመን ነገር አዩ፡፡ ግቢያቸው በጎርፍ ተጥለቅልቋል፡፡ ውሃው የምድር ቤቱን አጥለቅልቆ ጨርሶ የመጀመሪያውን ፎቅ ሞልቶታል፡፡ አሰቃቂው ነገር ደግሞ ከደቂቃ ደቂቃ፣ ከሰዓት ሰዓት ገና ማጥለቅለቁን እየቀጠለ፣ እያደገ ነው፡፡ አሮጊቷ ከመኝታ ቤታቸው ወደ ውጪ ሲያስተውሉ፣ ጎርፉ…
Read 7316 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ገበሬ ላሟን ሊመግብ ወደ በረት ይገባል፡፡ ላሚቱ የምትበላውን ወደ ገንዳዋ እየጨመረ ሳለ በእግሯ የምግቡን እቃ መታችው፡፡ ምግቡ በሙሉ በአካባቢው ተበተነ፡፡ገበሬው ተናደደና፤“አንድ ብያለሁ!” አለ፡፡በሚቀጥለው ቀን ላሚቱን ለማገድ ከበረቷ ያስወጣታል፡፡ ከግቢው እየወጣች ሳለች፣ ገበሬው ሁለት ሳምንት ሙሉ ሲያጥርና…
Read 5596 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ