ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 January 2016 13:31
“ከዝሆንና ከአንበሳ ማን ይበልጣል?” ቢለው፤ “ከሁሉም ከሁሉም አሣ ሙልጭልጭ ነው” አለው፡፡
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ እጅግ ጉረኛ ሰው በአንድ መንደር ከሚስቱ ጋር ይኖር ነበረ፡፡ በድፍረት የማይከራከርበት ጉዳይ የለም፡፡ የሱን አሸናፊነት አጉልቶ ሌሎች ወንዶችን አኮስሶ ከማውራት ቦዝኖ አያውቅም፡፡ “ዛሬ አንዱን አንድ ቡና ቤት አግኝቼ ሳይቸግረው ለከፈኝ” ይላታል ለሚስቱ፡፡ ሚስትም፤ “በምን ጉዳይ ለከፈህ?”…
Read 9198 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ለአቅመ ሄዋን የደረሰች ቆንጂት ልትዳር ሽማግሌዎች መጥተው ልጅዎን ለልጃችን ብለው ይጠይቁና እሺ ተብለው፤ ቀን ተቆርጧል፡፡ የሠርጉ ዝግጅትም ተጠናቋል፡፡ ተደገሠ፡፡ ተበላ፡፡ ተጠጣ፡፡ “ሙሽሪት ልመጅ ሙሽሪት ልመጅ እሰው ሀገር ሄዶ የለም የእናት ልጅ እንዝርቱን ልመጅ ደጋኑን ልመጅ ምጣዱን…
Read 6308 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ እጅግ ሀብታም ሰው ወደ ገበያ ሄዶ ዕቃ እየገዛ ሳለ አንዲት በቀቀን (Parrot) ያያል፡፡ በቀቀኗ አንድ ጊዜ ጠዋት የነገራትን ነገር በቃሏ ይዛ ቀኑን ሙሉ የመድገም ችሎታ ያላት ናት፡፡ ነጋዴው በዚህ ችሎታዋ በጣም ተደስቶ ሻጩ የጠየቀውን ገንዘብ ሰጥቶ…
Read 8139 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 02 January 2016 11:46
እንብላም ካላችሁ እንብላ አንብላም ካላችሁ እንብላ (የአያ ጅቦ ፍልስፍና)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ገበሬ አንድ ክፉ ሚስት ነበረችው፡፡ ጠዋት አልጋ ላይ እያለች፤ “ተነስ አቶ ባል፤ እሳት አያይዝና ቁርስ ሥራ!” ብላ በቁጣ ታዘዋለች፡፡ አቶ ባል፤ “ኧረ እሺ መቼ እምቢ አልኩና ትቆጪኛለሽ የእኔ እመቤት!” ይላታል፡፡ ሚስት፤ “ተነስ ብያለሁ ተነስ! የምን መልስ…
Read 9566 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት በቅሎ ስለማንነቷ ጌታዋን ጠየቀች፡፡ “ስላንቺ ማንነት ለማወቅ አንድ ቀላል ጥያቄ ብቻ እጠይቅሻለሁ”“ምን? ይጠይቁኝ” “እሺ፡፡ ከእኔ ጋር እስከነበርሽ ድረስ ምን አገልግሎት ስትሰጪኝ ነበር?”“ያው ሁልጊዜ የማደርገውን ነዋ!” ስትል መለሰች ጌትዬውም፤ “እኮ ምን?”“ከአገር አገር እየሰገርኩ እርስዎን ያሻዎ ቦታ ማድረስ”“መልካም፡፡…
Read 6175 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ አንበሶ ታሞ እቤት ዋለ፡፡ ምግብ የሚያመጣለት በማጣቱ ወዳጁን ቀበሮን ይጠራና “ወዳጄ ቀበሮ፤ እባክህ ወደ ጫካው ሂድና ወጣቱን አጋዘን ጥራልኝ። የአጋዘን ልብና አንጐል አምሮኛል” ይለዋል፡፡ ቀበሮም የአያ አንበሶን ቃል ለመፈፀም ወደ ጫካው ይሄድና አጋዘንን ያገኘዋል፡፡ ከዚያም፤ “የመጣሁት…
Read 12543 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ