Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(0 votes)
(ቴኾን ሰብ ምኬር ሰጨም፤ ቴያሰጭም ወጣም ሞተም) የእነሞር ምሣሌያዊ አነጋገርቻይናዎች ሁሌም የሚተርቱት አንድ አፈ-ታሪክ አላቸው፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ሱንግ በተባለ የቻይና ቀበሌ ውስጥ ይኖር የነበረ አንድ ገበሬ ሞፈር - ቀንበሩን ሰቅሎ፣ በሬዎቹን ፈትቶ፣ ማሳው ዳር ቁጭ ብሎ ብዙ ሰዓት ያሳልፋል፡፡…
Saturday, 15 December 2012 12:30

የተጠማ ከፈሳሽ - የተበደለ ከነጋሽ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ሉ ሱን የተባለው የቻይና ገጣሚ የፃፈውን ግጥም ፀሐፌ-ተውኔት ገጣሚ መንግሥቱ ለማ ወደ አማርኛ መልሰውታል - “ሐሳብን ለመግለፅ” በሚል ርእስ፡፡ ይህን ግጥም በስድ ስናስበው የሚከተለውን አይነት ጭብጥ ይዞ እናገኘዋለን፡፡ ስለዚህም እንዲህ እንተርተዋለን፡፡ተማሪ አስተማሪውን ይጠይቃል፡፡“መምህር ሆይ! አንድ የቸገረኝ ነገር ገጥሞኛል”“ምን ገጠመህ የኔ…
Rate this item
(5 votes)
የሌለው ድፍን ወንፊት ነው፡፡ ” ያገሬ ባላገርከሮበርት ዶድስሌይ ተረቶች አንዱ ይህን ይላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ ባህር-ዛፍና የወይን-ዛፍ ጎን ለጐን ይኖሩ ነበር ይባላል፡፡ ወይኑ፤ “የማንም ጥገኛ ሳልሆን ራሴን ችዬ በነፃነት እኖራለሁ፡፡ ስለዚህም አንተ ኖርክም አልኖርክም ምንም አትሠራልኝም” አለው ባህር ዛፉን፡፡…
Rate this item
(4 votes)
አንድ የአፈ-ታሪክ ንጉሥ ህዝብ እያጉረመረመና እያደመ ሲያስቸግራቸው እንዲህ ያደርጉ ነበር አሉ፡፡“እገደል አፋፍ ላይ ትልቅ ድንኳን ጣሉ” ይሉና ያዛሉ፡፡“ከየት እስከ የት?” ይላቸዋል ባለሟሉ፡፡“ህዝባችንን የሚይዘውን ያህል አስፍታችሁ ትከሉት”“የዚያን የሚያህል ድንኳን ከየት እናገኛለን ንጉሥ ሆይ?”“ቀጣጥላችሁም ቢሆን በሰፊው ስሩልኝ ብያለሁ፤ ብያለሁ፡፡ ይሄን ይሄንን መሥራት…
Rate this item
(3 votes)
አንድ የላቲን አሜሪካ ተረት እንዲህ ይላል፡- የአንድ ሀገር ህልውና ሊደፈር ነው ተባለና መሪው ዋና ዋና ሰዎችንና ህዝቡን ሰብስቦ፤ “ጀግናው የሀገሬ ህዝብ ሆይ! አገራችን አደጋ ላይ ናት፡፡ የጎረቤት አገሮች ወራሪዎች ሊደፍሩን አሰፍስፈዋል፡፡ ምርጫችን ከሁለት አንድ ነው “እንዋጋ?” ወይስ አንዋጋ?” አንዱ እጁን…
Rate this item
(5 votes)
አንድ የህንዶች ተረት እንዲህ ይላል፡፡ የዱር እንስሳት ተሰብስበው የወቅቱን ችግራቸውን ለመፍታት የወያያሉ አሉ፡፡ በመጀመሪያ ሰስ ተነስታ፤ “ቅጠለ - በል (Herbivore) እንስሳት እኔ ከምመገበው ዛፍ እየበሉ አስቸግረውኛልና አንድ መላ ይበጅልኝ” ስትል አመለከተች፡፡ ለመልሷም፤ ተሟጋቾቿ፤ “ዱር የበቀለ ዛፍ የማንኛችንም ሀብት ነውና የብቻዬ…