ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል “ታሪክና ምሳሌ” በሚል መጽሐፋቸው ስለ አውራ ዶሮ፣ ድመትና የአይጥ ግልገል ሲተርኩ የሚከተለውን ይሉናል፡- ከሰፈሯ ውጪ የትም ሔዳ የማታውቅ አንዲት የአይጥ ግልግል ነበረች፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን እናቷ ሳታውቅባት ለዙረት ወጣች። ስትመለስም ለእናቷ ይህን ነገረቻት፡- “አንድ ያየሁት እንስሳ የዋህ…
Read 13769 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 30 July 2022 13:28
ኩራትና ትዕቢት የሞሉት አናት… (አናት ይጠብቃል) ሰይፍና ጎራዴ የመቱት አንገት….(አንገት ይጠብቃል) አይገላገሉም እንዲህ በቀላሉ እመሬት ላይ ወድቀው ሳይንከባለሉ! - ከበደ ሚካኤል
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ እስር ቤት ውስጥ በሚካሄድ አንድ የትግል ውድድር ላይ እጅግ ግዙፍና ለዐይን የከበደው መንዲስ የሚያክለው እስረኛ ተነስቶ፤“ወንድ የሆነ ይምጣና ይግጠመኝ!” እያለ ይፎክራል። ቀጥሎ የመጨረሻው ቀጫጫ ሰው ተነሳና፤ “እኔ እገጥምሃለሁ!” አለው። ሰው ሁሉ ሳቀ። መቼም ጨዋታ ነው ተብሎ…
Read 12107 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 July 2022 13:19
አብረው የሳቡ ጣቶች ቀርክሃ ያጎብጣሉ! (United we stand, divided we fall)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ መልካም ድምጽ ያለውና ጫማ ሲሰፋ መደብሩ ውስጥ ሆኖ ማንጓራጎር የሚወድ አንድ ሰው ነበር፡፡ ጎረቤቱ ደግሞ ገንዘብ የተረፈው ባለጸጋ ነበር። ይህ ሀብታም፣ ጫማ ሰፊው በመዝፈኑ ሁሌም ይደነቅ ነበር፡፡ ባለጸጋው አንድ ቀን ጫማ ሰፊውን ወደ ቤቱ አስጠርቶ፤“መቼም እንዲህ…
Read 12313 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል በ”ታሪክና ምሳሌ ፩ኛ መጽሐፍ” የሚከተለውን ትርክት አኑረውልናል። ጥንት የጻፉት ለዛሬ አብነት አለውና ጠቀስነው።ርዕሱ፡- “እጅግም ስለት ይቀዳል አፎት እጅግም ብልሃት ያደርሳል ከሞት” ይላል። በአጭሩ ታሪኩ እነሆ፡-ከዕለታት አንድ ቀን፣ ዕድሜያቸውን ሙሉ መጽሐፍ በማንበብና፣ ጥበብን በመመርመር የሚኖሩ ሶስት ሰዎች ነበሩ።…
Read 11892 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“ወርቅ የተጫነች አህያ ስትገባበት የማይፈርስ ግንብ የለም” ሼክስፔር “ወርቅ የተጫነች አህያ ስትገባበት የማይፈርስ ግንብ የለም” የሚሉት እንግሊዞች ናቸው። ሀብታሙን፣ መናጢ ደሃውንና ቤሳ ቤስቲን የሌለውን ነጭ ደሀም አንቱ የተባለ ባለፀጋ የሚያደርገው፣ ሀብት ነው፡፡ ብር ነው፡፡ ወርቅ ነው! አዳም ስሚዝ የተባለው ስኮትላንዳዊ…
Read 10713 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል በታሪክና ምሳሌ ፪ መፅሐፍ የሚከተለውን ጽፈውልናል፡፡ከዕለታ አንድ ቀን የንጉስ ግምጃ ቤት ሆኖ የሚሰራ አንድ ሰው ነበር፡፡ እሱም የንጉሱን ገንዘብ እየሠረቀ በጥቂት ጊዜ ውስጥ ብዙ ሀብት ሰብስቦ ከበረ፡፡ ኋላም ከንጉስ ዘንድ ቀርቦ፤ “ከእንግዲህ ወዲያ እየነገድሁ ለመኖር አስቤአለሁና ግርማዊነትዎም…
Read 14174 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ