ላንተና ላንቺ
በየአመቱ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ኦክቶቨር 20/ አለም አቀፍ የአጥንት መሳሳት ቀን (world osteoporosis day) ስለሆነ በአለም አቀፍ ደረጃ ቀኑን በሚመለከት ለህብረተሰቡ ጠቃሚ የሚሆኑ መረጃዎች በተለያዩ መገናኛ ብዙሀን ተላልፈዋል፡፡ ከእነዚህም መካከል በዘንሮው አለም አቀፍ የአጥንት መሳሳት ቀን ምክንያት www.worldosteoporosisday.org የተባለው ድረገጽ…
Read 13050 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከጋብቻ በፊት ወሲብ መፈጸም በአፍሪካ በተለይም በኢትዮጵያ ከፍተኛ ለሆነ ሕመም በተለይም ለስነተዋልዶ ጤና መታወክ የሚያደርስ ከዚያም አልፎ ለሞት ዋነኛ ምክንያት ተብሎ የሚጠቀስ እንዲሁም ለአካል ጉዳት የሚዳርግ ባጠቃላይም ለወጣቱ መቅሰፍት ተብሎ ሊጠቀስ የሚችል ጉዳትን የሚያስከትል ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት እትም ለንባብ ብለን…
Read 13609 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ወጣቶች ወይንም ታዳጊዎች ለጋብቻ ከመድረሳቸው በፊት ምን ያህል የሚሆኑት ለግብረስጋ ግነኙነት ተጋላጭ ይሆናሉ የሚለውን የተለያዩ ጥናት አድራጊዎች በተለያዩ የኦሮሚያ መስተ ዳድሮች በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎችና በአዲግራት ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተመ ለከቱትብ ክናጋራችሁ ወደድን፡፡ በዚህ እትም በአምቦ ዩኒቨርሲቲና በአዲግራት ከፍተኛ ሁለተኛ…
Read 13735 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 26 October 2019 11:28
ሴቶች በተለያዩ የአቅም ማነስ ወይንም ማየል ምክንያት ጉዳት ይደርስባቸዋል
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
ባለፈው እትም ለንባብ ያልነው ሴቶች በቅርብ ሰው ሲጎዱ በጤናቸውም ላይ ጉዳት ሊያስከትል ይችላል የሚለውን አንብባ እባካችሁ ከዚህ ነጥብ ጋር በተያያዘ እኔ አንድ ገጠመኝ አለኝ ያለችው ወ/ሮ ሐረገወይን እሸቴ ከቦሌ ሀራምሳ ነች፡፡ ‹‹….እኔ ትዳር ስይዝ ደመወዜ ብር 60 ነበረች:: ባለቤቴ ደግሞ…
Read 11208 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ሴቶች ቅርብ በሆነ ጉዋደኛ ወይንም የትዳር አጋር የሚደርስባቸው ጥቃት ከጤናቸው መጉዋ ደል ጋር እንደሚገናኝ የአለም የጤና ድርጅት እ.ኤ.አ 29 November 2017 ባወጣው መረጃ ጠቅሶአል፡፡ መረጃው እንደሚያመለክተውም፤ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ሴቶች በመሆናቸው ብቻ የሚደርስባቸው ሲሆን ውጤቱም በአካል፤በሞራል፤እና…
Read 9211 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የእናቶችና ሕጸናትን ጤና ጥራቱን በጠበቀ መንገድ አገልግሎትን ለመስጠት እንዲቻል በስራው ላይ ለተሰማሩት የጤና ባለሙያዎችና ተቋማት የቴክኖሎጂ ድጋፍ ( የምክር አገልግሎት፤ክትትል የማድ ረግ፤ ሀሳብ ወይንም ልምድ ማካፈል) የመሳሰሉትን ማድረግ እንዲያስችል በኢፊድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ፕሮግራም ተዘርግቶአል፡፡ ይህንንም የተዘረጋውን ፕሮግራም የኢትዮጵያ የማህጸንና…
Read 8098 times
Published in
ላንተና ላንቺ