ላንተና ላንቺ
ባለፈው ሳምንት እትም ለንባብ ያልነው እስፖርትንና እርግዝናን የሚመለከት ርእሰ ጉዳይ ነው፡፡ የሴቶች ገጽ የተባለው ድረገጽ ያወጣቸው መረጃዎች በአጭሩ ተቀንጭበው ማለትም ዋና ዋና የተባሉት ቁምነገሮች ተመርጠው እንጂ የቀረቡት ነጥቦች ብቻ አይደሉም ለንባብ የወጡት፡፡ በዚህ እትምም ቀሪዎቹን ጠቃሚ ነገሮች እናስነብባችሁዋለን፡፡ አንዲት ሴት…
Read 12041 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እርግዝና….ልጅ መውለድ…ሕጻን… በሚል ርእስ ለንባብ የበቃው መረጃ በተለይም ከእርግዝና ቀደም ካለ ወቅት ጀምሮ እስፖርትን መስራት ምን ይጠቅማል በሚል ዝርዝር ሁኔታውን እንደሚከተለው ያስነብባል፡፡ Women health የተባለው ድረገጽ ከእርግዝና በፊትም ሆነ በእርግዝና ወቅት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ምን ያህል ጠቀሜታ እንዳለው እና…
Read 11994 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንዲት ሴት ጽንስ እንዳትቋጥር ከሚያደርጓት ምክንያቶች መካከል ከመጠን ያለፈ ውፍረት አንዱ ነው፡፡ በሚሺጌን ዩኒቨርሲቲ የተደረገው ጥናት እንደሚያመላክተው የቦዲ ማስ ኢንዴክስ (Body Mass Index) ልኬታቸው 40 የሆነ ሴቶች መጠነኛ የሰውነት ክብደት ኖሯቸው የቦዲ ማስ ኢንዴክሳቸው ከ18.5 እስከ 24.9 ከሚለካ ሴቶች ጋር…
Read 9609 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የአንዲት ሴት የሰውነት ክብድት ከመጠን ያለፈ የውፍረት ልኬት ውስጥ በገባባት ወቅት ብትጸንስ፣ እርሷም ላይ ሆነ ጽንሱ ላይ የጤና እክል ሊደርስ እንደሚችል የዘርፉ ባለሙያዎችና የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎች ያመላክታሉ፡፡ከመጠን ያለፈ ውፍረት ሲኖር አንዲት ሴት ሊኖራት የሚችለውን ለጽንስ ዝግጁ የሆነን እንቁላል የማኳረት ሂደቷንም…
Read 13657 times
Published in
ላንተና ላንቺ
‹‹…እንደአጠቃላይ ግን የተወሰነ ለውጥም እንደለውጥ የሚታይ እና የህክምና ባለሙያው ሙሉ መስዋእትነትን ለመክፈል ዝግጁ እስከሆነ ድረስ በጣም ከባድ ነው መሰራት አይችልም የሚባል ስራ ነው ብዬ አላምንም፡፡›› ዶ/ር ማሪያማዊት አስፋው ትባላለች፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት በመሆን ስታገለግል…
Read 8912 times
Published in
ላንተና ላንቺ
‹‹…እንደአጠቃላይ ግን የተወሰነ ለውጥም እንደለውጥ የሚታይ እና የህክምና ባለሙያው ሙሉ መስዋእትነትን ለመክፈል ዝግጁ እስከሆነ ድረስ በጣም ከባድ ነው መሰራት አይችልም የሚባል ስራ ነው ብዬ አላምንም፡፡›› ዶ/ር ማሪያማዊት አስፋው ትባላለች፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት በመሆን ስታገለግል…
Read 2355 times
Published in
ላንተና ላንቺ