ላንተና ላንቺ
“...እኔና ባለቤቴ ከተጋባን እነሆ ሀምሳ ሶስት አመታችን ነው፡፡ የመጀመሪያ ልጃችን ሴት ስትሆን እሱዋም እድሜዋ ወደ ሀምሳ ሁለት ደርሶአል። በጠቅላላውም ወደ አስራ አንድ ልጅ የወለድን ሲሆን የመጨረሻ ልጃችን ሀያ አምስት አመት ሆኖአታል፡፡ በነበረው ሁኔታ ከቤተሰብ የተወረሰ ሀብት እና እኛም በየበኩላችን የሰራነው…
Read 2167 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ሕጻናትን በሚመለከት ባለሙያዎች ከሚያስተላልፉዋቸው መልእክቶች መካከል በአካልና በወሲብ ጥቃት የደረሰባቸውን የሚመለከተው ይገኝበታል፡፡ በዚህ እትም Melinda Smith, M.A., and Jeanne Segal, Ph.D. በውጭው አቆጣጠር February 2014 ለንባብ ያበቁትን እኛም ለአንባቢዎች እነሆ ብለናል፡፡ በመጀመሪያ የህጻናት መጠቃትና መገለል ...መኖሩን ማመን መቀበል እና ሕጻናቱን…
Read 2013 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 07 June 2014 14:33
ፅንስ በተፈጠረ በሰባተኛው ወር ላይ የሚወለዱ ልጆች የጤናና የአካል እድገት ችግር ያጋጥማቸዋል?
Written by Administrator
ሁለት የህክምና ባለሙያዎችን ጋብዣለሁ፡፡ አንድ የፅንስና ማህፀን ሃኪም ሌላ ደግሞ የህፃናት ሃኪም ሁለቱም የሚሰሩት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሲሆን ባነሳሁት ርዕስ ጉዳይ ላይ በዚህ ገፅ (አምድ) ቢታይና ቢነበቡ የእናንተን የአንባብያንን ደረጃ ይመጥኑ ይሆናል ብዬ የገመትኳቸውን ጥያቄዎች ብቻ ለማንሳት ሞክሬአለሁ፡፡ዶ/ር ሶፋኒት ኃይሌ…
Read 6530 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 31 May 2014 14:09
የወንዶች የዘር መተላለፊያ ቱቦ ከተዘጋ በኋላ /vasectomy/ ወደነበረበት ሁኔታ መመለስ ይቻላል
Written by አበበ ተሻገር abepsy@yahoo.com
በወሲባዊ ግንኙነት ጊዜ ከወንድ ልጅ የሚመነጨው ፈሳሽ/ semen/ የሚነሳው ከአንድ ቦታ ላይ ብቻ አይደለም፡፡ አንድ በመቶ የሚሆነው እርግዝና እንዲፈጠር የሚያስችለው ፈሳሽ /sperm/ ከብልት ሁለት ፍሬዎች ውስጥ መንጭቶ ከዛው ላይ በሚነሳ እጅግ ቀጭን ቱቦ አማካኝነት በማለፍ ወደ ዋናው ቱቦ በመድርስ ከቀሪው…
Read 4948 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 24 May 2014 15:14
በእርግዝና ወቅት ያልተለመደ በማህፀን ላይ የሚደርስ አደጋ (uterine Prolapse)
Written by አበበ ተሻገር abepsy@yahoo.com
አንድየህመምተኛዋ የኋላ ታሪክ ያገባችው በ14 ዓመቷ ሲሆን የመጀመሪያ ልጇን በ15 ዓመቷ ወለደች፡፡ በአጠቃላይ ዘጠኝ የእርግዝና ጊዜዎች ነበሯት፤ ከእነዚህ እርግዝናዎች ውስጥ የመጀመሪዎቹ አራት ልጆች በህይወት ተወለዱ፣ በአምስተኛ ግን ውርጃ አጋጠማት፡፡ የስድስተኛው እርግዝና ቀጠለ በዚህ ጊዜ በህክምና በጣም አልፎ አልፎ የሚያጋጥም ክስተት…
Read 6139 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Monday, 19 May 2014 07:49
ህፃናት ቫይረሱ በደማቸው የሚገኝ ከሆነ እንዴትና መቼ ሊነገራቸው ይገባል?
Written by አበበ ተሻገር abepsy@yahoo.com
የአስራ አራት አመት ልጅ ነው። አሁን የዘጠነኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን በደሙ ውስጥ የኤች.አይ.ቪ ቫይረስ ይገኛል። ይህ ታዳጊ ወጣት ቫይረሱ የተላላፈበት ከእናት ወደ ልጅ ሊተላፍባቸው በሚችሉ በአንዱ መንገድ እንደሆነ ይገመታል። ቫይረሱ በደሙ ውስጥ እንደሚገኝ ያወቀበት መንገድ ግን የተለየ ነው። ወላጆቹ ወይም…
Read 1929 times
Published in
ላንተና ላንቺ