ላንተና ላንቺ
• እናቶች ለእርግዝና ክትትል ወደጤና ተቋም በሚቀርቡበት ጊዜ ተመርምረው ኤችአይቪ ፖዘቲቭ ከሆኑ ወዲያውኑ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መድሀኒቱን አንዲጀምሩ ይደረጋል፡፡ • ኤችአይቪ ቫይረስ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ ይበልጥ የሚመረጠው እናቶቹ የእድሜ ልክ የጸረ ኤችአይቪ መድሀኒት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ነው፡፡ ኤችአይቪ ቫይረስ ከእናት…
Read 9254 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“....በአለማችን ሴት ልጆች የወር አበባ የሚጀምሩበት እድሜ ወደ 11 እና ከዚያም በታች ዝቅ በማለት ላይ ይገኛል፡፡ ቀደም ባሉት ጊዜያት ከ13-15 አመት እድሜ ባለው ጊዜ ይመዘገብ የነበረው የወር አበባ መምጫ ጊዜ በዚህ መልኩ የመቀነሱ ምስጢር የአኑዋኑዋርን ደረጃ ባማከለ መልኩ መሆኑን ጥናቶች…
Read 22448 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“አንድ ጥያቄ አለኝ..... በሚል ጽሁፋቸውን የጀመሩ አንድ አንባቢ የሚከተለውን ብለዋል። ..... እኔን የሚገርመኝ የተፈጥሮ ጉዳይ ነው። እርግዝና ተፈጠረ...እሰይ...ልጅ ላገኝ ነው...ብሎ ምስጋና ለፈጣሪ ሲያቀርቡ የቆዩ ባልና ሚስት...እርግዝናው በትክክለኛው ቦታ አይደለም ...ይልቁንም በሆድእቃ ውስጥ ነው ሲባሉ ...ምን ይሰማቸው ይሆን? መቼም ሁሉም ነገር…
Read 8736 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለማችን የተለያዩ ሰነዶች እንደሚያረጋግጡት ሴቶችም ሆኑ ወንዶች ከታዳጊነት እድሜያቸው ጀምሮ የፈጸሙቸው የወሲብ ታሪኮች አሉ፡፡ ለምሳሌ እ.ኤ.አ ከ1939-2012 ዓ/ም ድረስ ከተመዘገቡት መረጃዎች ውስጥ ሁለት ታሪኮችን እናስነብባችሁ ዋለን፡፡ አንዱ በፔሩ የተፈጠረ ሲሆን ታሪኩ እንደሚከተለው ነው። .....ሕጻኑዋ የአምስት አመት ከ7 ወር እድሜ አላት፡፡…
Read 25424 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...ሁልጊዜ ጥሩ አስተያየት የሚሰጡኝን ሁለት ሰዎች በጣም እወዳቸዋለሁ፡፡ በሚያዩኝ ጊዜ ሁሉ ...ኦ...ዛሬ በጣም ጥሩ ነሽ፡፡ እርግዝናውም ቀለል ብሎሻል፡፡ ይሄ የሆድሽ ከፍታ እኮ ከትንሽ ጊዜ በሁዋላ ይቀላል፡፡ በተለይም ሊወለድ ሲል በጣም ይቀል ሻል፡፡ አይዞሽ የሚል አስተያየትን ከእነርሱ መስማት በጣም ያስደስተኛል ...ትላለች…
Read 19297 times
Published in
ላንተና ላንቺ
መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ከሆነ 1% የሚሆኑት እርግዝናዎች ከማህጸን ውጭ ሊፈጠሩ የሚችሉ እርግዝናዎች ናቸው፡፡ እርግዝናው ከዘር ማስተላለፊያ ቱቦ በተጨማሪ የሆድ እቃ ውስጥ ጭምር ሊፈጠር ይችላል፡፡ ቢሆንም ግን 1% ከሚሆኑት ከማህጸን ውጭ እርግዝናዎች 98% ያህሉ የሚቆዩት እዚያው የዘር ማስተላለፊያ ቱቦ ውስጥ ነው፡፡ ከማህጸን…
Read 12653 times
Published in
ላንተና ላንቺ