ላንተና ላንቺ
የሴቶች ሞት ሁሉ የእናቶች ሞት አይባልም፡፡ ከእርግዝና ወይንም ወሊድ ጋር ባልተገናኘ የሚከሰተው ህመም ወይንም ሞት የእናትነት ህመም ወይንም ሞት አይባልም፡፡የእናቶች ሕመም ወይንም ሞት የሚባለው ህይወትን ለመስጠት ስትል ህይወትዋን የምታጣውን እናት የሚመለከት ነው፡፡አቶ ንጉሴ ማዘንጊያ የአዋላጅ ነርሶች ማህበር ስራ አስኪያጅ፡፡እንደውጭው አቆጣጠር…
Read 15216 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የወገብ ህመምን፤የቁመት መቀነስን እና ወይንም የትከሻ መጉበጥን ቀለል አድርጎ መመልከት አይገባም፡፡በአለም አቀፍ ደረጃ እድሜአቸው ከ50 አመት በላይ ከሆኑ ከሶስት ሴቶች አንዳቸው እንዲሁም ከአምስት ወንዶች አንዳቸው የአጥንት መሳሳት ይገጥማቸዋል፡፡እንደውጭው አቆጣጠር October 20/2022 የዛሬ ሀያ ቀን አለም አቀፉ የአጥንት መሳሳት ቀን በአለም…
Read 10905 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የሰዎች የመራቢያ አካልን የሚያጠቁ በሽታዎች በሴቶች እና በወንዶች ላይ የሚከሰቱ ሲሆን የተለያየ መንሰኤ አላቸው። በግብረ ስጋ ግንኙነት የመተላለፍ እድላቸው ከፍተኛ የሆነ እና በግብረ ስጋ ግንኙነት የመተላለፍ እድላቸው አነስተኛ የሆነ በሽታዎች ይገኛሉ። ጠቅላላ ሀኪም የሆኑት ዶ/ር ረድኤት ንጉሴ እንደሚናገሩት በግብረስጋ ግንኙነት…
Read 11732 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው መረጃ መሰረት በ1 አመት ውስጥ በአለምአቀፍ ደረጃ ከ4 ጽንስ መካከል አንድ ጽንስ እንደሚቋረጥ ይገመታል። ከዚህም ውስጥ 25ሚሊዮን ጽንስ ደህንነቱ ባልተጠበቀ መንገድ የሚቋረጥ ነው። የአለም የጤና ድርጅት እንዳስቀመጠው ደህንነቱ ያልተጠበቀ ጽንስ ማቋረጥ በአለምአቀፍ 45% ይይዛል። ከፍተኛውን መጠን 97%…
Read 11100 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 10 September 2022 20:59
እንኩዋን ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ፡፡ እንኩዋን ለ 2 ሺህ 15 ዓመተ ምህረት በሰላምና በጤና አደረሳችሁ
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
መጪው ዘመን የሰላም……….የጤና………..የእድገት……….እንዲሆን የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG ይመኛል የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር በጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ትብብር እንደ ውጭው አቆጣጠር በ1992 ዓ.ም የተቋ ቋመ ማህበር ነው፡፡ ማህበሩ ሲቋቋምም አላማው አድርጎ የተነሳው የእናቶችን እና ጨቅላዎችን ጤንነት እና ሕይወት ለማዳን…
Read 10411 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት አንድ ሰው ወይም ጥንዶች በሚመሰርቱት ወይም በመሰረቱት ቤተሰብ ውስጥ ልጆች መቼ፣ ስንት፣ በምን ያህል የጊዜ ልዩነት መውለድ እንደሚፈልጉ እና ካልተፈለገ እርግዝና ለመከላከል ምን አይነት የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት[አማራጮች] መጠቀም እንዳለባቸው የሚወስኑበት[የሚያቅዱበት] ሂደት ነው። በኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ እናቶች…
Read 11380 times
Published in
ላንተና ላንቺ