ላንተና ላንቺ
• ኢትዮጵያ በአፍሪካ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የልጅ መውለድ መጠን አላቸው ከሚባሉ ሀገራት ተርታ የምትመደብ ሀገር ናት፡፡ • በኢትዮጵያ በእድሜያቸው ከ15-አመት በታች የሚባሉ ታዳጊዎችና ወጣቶች 45 % ያህል መሆናቸው ተመዝግቦአል፡፡ • በእርግጥ በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ ቁጥር ያላቸው እነዚህ ታዳጊና ወጣቶች በአገሪቱ…
Read 5404 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የልጅ መውለድ መጠን አላቸው ከሚባሉ ሀገራት ተርታ የምትመደብ ሀገር ናት፡፡ በኢትዮጵያ በእድሜያቸው ከ15-አመት በታች የሚባሉ ታዳጊዎችና ወጣቶች 45 % ያህል መሆናቸው ተመዝግቦአል፡፡በእርግጥ በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ ቁጥር ያላቸው እነዚህ ታዳጊና ወጣቶች በአገሪቱ ኢኮኖሚና ልማት እድገት እውን…
Read 7054 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Jennifer Huizen የተባሉ ምሁር እንደሚያስረዱት አንዲት ሴትና አንድ ወንድ የግብረስጋ ግንኙነት ከፈጸሙ በሁዋላ በሴቶች ብልት ላይ የመድማት ሁኔታ ሊከሰት ይችላል፡፡ በዚህ ጊዜ የሚከሰተው የደም መፍሰስ ባልተጠበቀ ወይንም ጥንቃቄ በጎደለው መንገድ በሚደረግ የግብረ ስጋ ግንኙነት ምክንያት እርግዝና እንዳይፈጠር ለማድረግ ሰውት በሚያደርገው…
Read 21317 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያ በተለይም በአዲስ አበባ ኤችአይቪ በደማቸው ውስጥ ካለባቸውና ቫይረሱ ወደ ልጃቸው እንዳይተላለፍ በተነደፈው ፕሮግራም ታቅፈው ነገር ግን ልጆቻቸው በቫይረሱ ከመያዝ ያልዳ ኑበት ምክንያት ምንድነው? የሚለውን ግርማ አለማየሁ በየነ ፤ሌሊሳ ሴና ዳዲ እና ሶሎሞን ብርሀኑ ሞገስ ጥናት አድርገው BMC Infectious Diseases…
Read 7518 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Wednesday, 14 August 2019 09:51
HIV ቫይረስ በጡት ማጥባት ጊዜ ይበልጥ ከእናት ወደ ልጅ ይተላለፋል
Written by Administrator
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2016 ይፋ የሆነው መረጃ እንደሚያሳየው በኢትዮጵያ ኤችአይቪ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ በሚደረገው ጥረት ፀረ ኤችአይቪ የሚወስዱ ቫይረሱ በደማቸው ያለ እርጉዝ እናቶች 69% ነበሩ፡፡ ይህንን መረጃ ያወጣው የአለም ባንክ ሲሆን ዳሰሳው የተካሄደውም የልማት አመላካች ሁኔታዎችን ከመገምገም አንጻር ነበር፡፡…
Read 4896 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1960ዎቹ Steptoe እና Edwards የተባሉ ሳይንቲስቶች የእንስሶችን እንቁላል ከእንስሶቹ ሰውነት ውጭ የማዳቀል ስራ ጀምረው ነበር፡፡ ከዚህም በመነ ሳት ሰዎችም በዚህ መንገድ ልጅ እንዲያገኙ ማድረግ ይቻላል ብለው ቢያምኑም በሳይንሱ አለም ያሉ ሰዎችን ጨምሮ የብዙዎችን ድጋፍ ግን ማግኘት አልቻሉም…
Read 11183 times
Published in
ላንተና ላንቺ