ላንተና ላንቺ
ባለፈው ሳምንት እትም በእርግዝናና ከወሊድ በሁዋላ የሚከሰትን ድብርት ምክንያትንና ምልክቶቹን የጠቆመ ጽሁፍ ዶ/ር ያየህይራድ ቅጣውን ምንጭ አድርገን ለንባብ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ በዚህ እትምም ዶ/ር ያየህይራድ በተለይም ከአእምሮ ሕመም ጋር በተያያዘ ያጋሩንን ነጥብ ታነቡ ዘንድ እነሆ ብለናል፡፡ ወደነጥቦቹ ከማምራታችን በፊት ግን የአንዲትን…
Read 11131 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዚህ እትም ሴቶች በእርግዝናቸው ወይንም ከወሊድ በሁዋላ ስለሚገጥማቸው የመንፈስ ጭንቀት ወይንም ድብርት እና ሊወስዱ ስለሚችሉት እርምጃ አስቀድሞ ምን ማወቅ ይገባል የሚለውን ከባለሙያ ያገኘነውን መልስ ለንባብ ብለናል፡፡ ባለሙያው ዶ/ር ያየህይራድ አየለ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ናቸው፡፡ ከወሊድ በኋላ (unipolar) ዋና ድብርትከወሊድ በኋላ…
Read 11046 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በ2018 የወጣው የአለም የስነህዝብ ዳታ እንደሚያስረዳው በአለምአቀፍ ደረጃ የወሊድ መጠን በእያንዳንዱዋ ሴት 2.4 ልጅ መሆኑ ተመዝግቦአል፡፡ ይህ ማለት ከዛሬ 20 ወይንም 30 አመት ገደማ ጋር ሲነጻጸር በአለም ላይ አብዛኛዎች ሴቶች የሚወልዱትን ልጅ መጠን እያሳነሱ መምጣታቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ በእርግጥ ይህ መጠን…
Read 11015 times
Published in
ላንተና ላንቺ
(HPV) Human papillomavirus በቆዳ ንክኪ የሚተላለፍ የቫይረስ አይነት ነው፡፡ወደ 40 የሚሆኑት (HPV) Human papillomavirus ለካንሰር ሕመም ይዳርጋሉ፡፡ሂዩማን ፓፒሎማ ቫይረስ (HPV) የተባለው ቫይረስ በአይነቱ ብዙ የተባለ ምናልባትም ከአንድ መቶ በላይ የሚሆን ነው፡፡ ይህ ቫይረስ ኢንፌክሽን ወይንም መመረዝን የሚያመጣ ሲሆን ይህ ጉዳትም…
Read 11210 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Monday, 28 February 2022 17:34
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሒሞች ማህበር ESOG 30ኛውን አመታዊ ጉባኤ ከየካቲት 12-15 እ.ኤ.አ ከ Feb 19-22 በአዲስ አበባ አካሂዶአል፡፡
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሒሞች ማህበር ESOG 30ኛውን አመታዊ ጉባኤ ከየካቲት 12-15 እ.ኤ.አ ከ Feb 19-22 በአዲስ አበባ አካሂዶአል፡፡ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG በየአመቱ የሚያካሂደውን አመታዊ ጉባኤ ዘንድሮ ለሰላሳኛ ጊዜ ያከበረ ሲሆን የትኩረት አቅጣጫውም በግጭት ጊዜ የስነተዋልዶ እና የእናቶች…
Read 7601 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Obstructed Labor በአማርኛው የተስተጉዋጎለ ምጥ የሚባለው በአብዛኛው በሳይንሳዊ አጠራሩ cephalo-pelvic disproportion, Malposition በሚባሉ ችግሮች ምክንያት የሚከሰት ነው፡፡ obstructed Labor ወይም የተስተጉዋጎለ ምጥ ማለት ጽንስ በመወለጃው ወቅት በምጥ እየተገፋ ሳለ ነገር ግን በመስመሩ ማለፍ እና መወለድ ሳይችል ሲቀር የሚገለጽበት ነው፡፡ ምጥ…
Read 22643 times
Published in
ላንተና ላንቺ