ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር እ.ኢ.አ በ2023 31ኛውን አመታዊ ጉባኤ ማካሄዱ ይታወሳል፡፡ ማህሩ በየአመቱ ጉባኤውን ሲያካሂድ በማህጸንና ጽንስ ህክምና ዙሪያ በጎ አስተዋጽኦ ላበረከቱና ረዥም አመት ላገለገሉ ሽልማትን ያበረክታል፡፡ ከዘንድሮዎቹ ተሸላሚዎች መካከል ዶ/ር አምባዬ ወ/ሚካኤል አንዱዋ ነበሩ፡፡ ዶ/ር አምባዬ ወ/ሚካኤል የጽንስ…
Read 446 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በህዝብ ማመላለሻ መኪና (ታክሲ) ውስጥ ከአሽከርካሪው አጠገብ ተቀምጫለው። በመኪናው የድምፅ ማጉያ ጆሮን በሚያስይዝ የድምፅ ከፍታ ራዲዮ ተከፍቷል። ከራዲዮው ውስጥ “የአደንዛዥ እፅ እና የአልኮል ሱስ ያለባችሁ እንዲሁም ሰውነታችሁ አስፈላጊውን ንጥረ ነገር ባለማግኘቱ ምክንያት የተጎዳችሁ....” የሚል ንግግር ወደ ጆሮዬ ገባ። ንግግሩ ገና…
Read 732 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ማንኛውም ሰው በተለያየ ምክንያት ለጭንቀት እንደሚጋለጥ የተረጋገጠ ነው፡፡ ሴቶች ደግሞ ለየት የሚያደርጋቸው በተለይ በእርግዝናና በወሊድ ጊዜ ለጭንቀት ሊጋለጡ የሚችሉ መሆናቸው ነው። በተለይም በእርግዝና ላይ ያሉ ሴቶች ለጭንቀት የሚዳረጉባቸው ምክንያቶችን ምንነት ለእናንተ ለአድማጮቻችን ለማጋራት ስንል ከባለሙያ አስተያየት ተቀብዬ ለንባብ ብያለሁ፡፡ ባለሙያዋ…
Read 551 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ጡት ማጥባትን እንደ አንድ መተኪያ የሌለው ስራ እንመልከተው፡፡በአለም ላይ ወደ ግማሽ ቢሊዮን የሚሆኑ በስራ ላይ ያሉ እናቶች በአገራቸው ብሔራዊ ደረጃ አስፈላጊው የእናትነት እንክብካቤ አይደረግላቸውም፡፡ወይም መብት አይሰጣቸውም፡፡በአለም ላይ ወደ 20 ከመቶ የሚሆኑት ሀገራት ቀጣሪዎቹ ለተቀጣሪዎች በእናትነት ወቅት ጡት እንዲያጠቡ ክፍያቸው ሳይቋረጥ…
Read 509 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ጡት ማጥባትን እንደ አንድ መተኪያ የሌለው ስራ እንመልከተው፡፡በአለም ላይ ወደ ግማሽ ቢሊዮን የሚሆኑ በስራ ላይ ያሉ እናቶች በአገራቸው ብሔራዊ ደረጃ አስፈላጊው የእናትነት እንክብካቤ አይደረግላቸውም፡፡ወይም መብት አይሰጣቸውም፡፡በአለም ላይ ወደ 20 ከመቶ የሚሆኑት ሀገራት ቀጣሪዎቹ ለተቀጣሪዎች በእናትነት ወቅት ጡት እንዲያጠቡ ክፍያቸው ሳይቋረጥ…
Read 171 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዓለም የጤና ድርጅት መረጃ መሰረት በዓለምአቀፍ ደረጃ ከ5 ሰዎች ውስጥ አንድ ሰው የህክምና አገልግሎት ለማግኘት ወይም የህክምና ባለሙያዎች አገልግሎት ለመስጠት በሚቸገሩበት ሁኔታ ውስጥ ይገኛል። እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ወደ 10 ሚሊዮን የሚጠጉ የህክምና ባለሙያዎች እጥረት እንዳለ ይገመታል። ይህ እጥረት በይበልጥ…
Read 368 times
Published in
ላንተና ላንቺ