ላንተና ላንቺ
በእርግዝና ወቅት በተለይም ለመውለድ በሚቀርቡበት ወቅት በተፈጥሮ መንገድ ለመውለድ የማያስችሉ የተለያዩ ችግሮች ሊከሰቱ ይችላሉ፡፡ ምንም እንኩዋን ካለምም ችግር አስቀድ ሞውኑ በምጥ አልወልድም፤ የምወልደው በቀዶ ሕክምና ነው ብሎ መወሰን ትክክል ባይሆንም በድንገት ለሚገጥሙ ችግሮች ግን በቀዶ ሕክምናው ለምትወልደውም ይሁን ለሚወለደው ጨቅላ…
Read 464 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“ከእርግዝና በፊት በቂ ፎሊክ ንጥረነገር መኖሩን ማረጋገጥ ያስፈልጋል” ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር መሰረት በለጠ ከእርግዝና በፊት፣ በእርግዝና እና ጡት በማጥባት ወቅት የተመጣጠነ የአመጋገብ ስርአት ለእናቶች እና ለልጆች ደህንነት መሰረታዊ ነው። ሴቶች ከእርግዝና በፊት በሚመገቡት ምግብ አማካኝነት በእርግዝና ወቅት የሚያስፈልጋቸውን ንጥረነገር ማከማቸት…
Read 516 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዓለም የጤና ድርጅት መረጃ መሰረት በዓለምአቀፍ ደረጃ ሴቶችን ከሚያጠቁ የካንሰር በሽታ አይነቶች መካከል የማህፀን በር ካንሰር በ4ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። እ.ኤ.አ በ2020 6መቶ 4ሺ በህመሙ የተጠቁ ሴቶች መገኘታቸው ይገመታል። እንዲሁም የ342ሺ ተጠቂዎች ህይወት ማለፉ ተመዝግቧል። በበሽታው መጠቃታቸው ከታወቀ አዲስ ታካሚዎች…
Read 592 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ደህንነቱ የተጠበቀ ጽንስ የማቋረጥ አገልግሎትን አስመልክቶ የህክምና ባለሙያዎችን ልምድ፣ አገልግሎቱን ለማግኘት በኢትዮጵያ ህግ መሰረት ስለተቀመጡ ቅድመ ሁኔታዎች እና ደህነነቱ ባለተጠበቀ መንገድ ጽንስ ማቋረጥ ያስከለው እንዲሁም እያስከተለ ስላለው ችግር ከዚህ ቀደም በነበረ እትም ለንባብ አቅርበናል። በዚህ እትም የዚህ ርእሰ ጉዳይን ቀጣይ…
Read 418 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“የ16 ዓመቷ ልጅ ሞት እስካሁን ይጸጽተኛል…” የጽንስ እና የማህጸን ህክምና ስፔሻሊስት ዶ/ር አየለ ደበበበዓለም የጤና ድርጅት መረጃ መሰረት በዓለምማቀፍ ደረጃ ከ10 እርግዝናዎች መካከል 6 ጽንስ ይቋረጣል። 45በመቶ የሚሆነው ጽንስ የማቋረጥ ሂደት የሚከናወነው ደህንነቱ ባልተጠበቀ መንገድ ነው። በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት…
Read 466 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዶ/ር ጎበና ጤኖ ከአሰላ አርሲ ዩኒቨርሲቲ የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስት ናቸው፡፡ ዶ/ር ጎበና ጤኖ የተመለከቱት ተፈጥሮ ለሚጸነሰው ልጅ ምን ምቹ ሁኔታን እንደዳስቀመጠ እና በዚህም ምክንያት የተረገዘው ልጅ በሰላም ሊወለድ እንደሚችል ነው፡፡ ዶ/ር ጎበና በኢትዮያ የጽንስ ማህጸን ሐኪሞች ማህር 31ኛ አመታዊ…
Read 552 times
Published in
ላንተና ላንቺ