ላንተና ላንቺ
Saturday, 26 October 2019 11:28
ሴቶች በተለያዩ የአቅም ማነስ ወይንም ማየል ምክንያት ጉዳት ይደርስባቸዋል
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
ባለፈው እትም ለንባብ ያልነው ሴቶች በቅርብ ሰው ሲጎዱ በጤናቸውም ላይ ጉዳት ሊያስከትል ይችላል የሚለውን አንብባ እባካችሁ ከዚህ ነጥብ ጋር በተያያዘ እኔ አንድ ገጠመኝ አለኝ ያለችው ወ/ሮ ሐረገወይን እሸቴ ከቦሌ ሀራምሳ ነች፡፡ ‹‹….እኔ ትዳር ስይዝ ደመወዜ ብር 60 ነበረች:: ባለቤቴ ደግሞ…
Read 11186 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ሴቶች ቅርብ በሆነ ጉዋደኛ ወይንም የትዳር አጋር የሚደርስባቸው ጥቃት ከጤናቸው መጉዋ ደል ጋር እንደሚገናኝ የአለም የጤና ድርጅት እ.ኤ.አ 29 November 2017 ባወጣው መረጃ ጠቅሶአል፡፡ መረጃው እንደሚያመለክተውም፤ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ሴቶች በመሆናቸው ብቻ የሚደርስባቸው ሲሆን ውጤቱም በአካል፤በሞራል፤እና…
Read 9188 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የእናቶችና ሕጸናትን ጤና ጥራቱን በጠበቀ መንገድ አገልግሎትን ለመስጠት እንዲቻል በስራው ላይ ለተሰማሩት የጤና ባለሙያዎችና ተቋማት የቴክኖሎጂ ድጋፍ ( የምክር አገልግሎት፤ክትትል የማድ ረግ፤ ሀሳብ ወይንም ልምድ ማካፈል) የመሳሰሉትን ማድረግ እንዲያስችል በኢፊድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ፕሮግራም ተዘርግቶአል፡፡ ይህንንም የተዘረጋውን ፕሮግራም የኢትዮጵያ የማህጸንና…
Read 8076 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር ESOG የእናቶችና ሕጻናትን ጤናን በተሻለ መንገድ ለመጠበቅና ለመንከባከብ እንዲያስችል ለጤና ተቋማቱ ሙያዊ ድጋፍ የሚያደርግ የሶስት ወር ፕሮጀክት ነድፎ ወደስራው ተገብቶ ነበር ፡፡ በተለይም በኦሮሚያ በተመረጡ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ተጀ ምሮ የነበረው ሙያተኞችን የማማከርና ልምድ የማካፈል…
Read 5935 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዶ/ር ተስፋነህ ፍቅሬ የESOGና የCIRHT ትብብር ፕሮጀክት አስተባባሪ ናቸው፡፡ እሳቸው እንደገለጹት ሁለቱ መስሪያ ቤቶች በትብብር ከሚሰሩባቸው ፕሮጀክቶች አንዱ ወደ ማህጸንና ጽንስ ሕክምና ልዩ ትምህርት የሚገቡ ጠቅላላ ሐኪሞች ጥራትና ብቃት ባለው መንገድ ደረጃውን ያሟላ ትምህርት በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በተመሳሳይ መንገድ እንዲሰጥ ለማድረግ…
Read 8136 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንድ ሰው ለአንድ ጥናት ተባባሪ ለመሆን ሙሉ ፈቃደኛ ሆኖአል ወይንም ተስማምቶአል የሚ ያሰኘው ጥናት ከሚያደርገው አካል ወይንም ግለሰብ አስቀ ድሞ ስለሚሰራው ጥናት በቂ የሆነ መረጃ ሲያገኝና የሚደረገው ጥናት ለማን… ምን እንደሚ ጠቅም እና ለዚህ ጥናት ደግሞ እርሱ ወይንም እርስዋ ምን…
Read 10308 times
Published in
ላንተና ላንቺ