ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር ESOG እ.ኤ.አ August 22-24/2019 በኢት ዮጵያ አቆጣጠር ነሐሴ 16-18/2011 ድረስ በአዲስ አበባ የጤና ጉዳይን በሚመለከት ጥናትና ምርምር ለሚያደርጉ የይሁንታን ፈቃድ ለመስጠት እንዴት ይቻላል በሚል ለሶስት ቀናት በአዲስ አበባ ስልጠና አካሂዶአል፡፡ ስልጠናው የተሰጠው በተለያዩ ሆስፒታሎች ለሚሰሩ…
Read 8238 times
Published in
ላንተና ላንቺ
• ኢትዮጵያ በአፍሪካ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የልጅ መውለድ መጠን አላቸው ከሚባሉ ሀገራት ተርታ የምትመደብ ሀገር ናት፡፡ • በኢትዮጵያ በእድሜያቸው ከ15-አመት በታች የሚባሉ ታዳጊዎችና ወጣቶች 45 % ያህል መሆናቸው ተመዝግቦአል፡፡ • በእርግጥ በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ ቁጥር ያላቸው እነዚህ ታዳጊና ወጣቶች በአገሪቱ…
Read 6817 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የልጅ መውለድ መጠን አላቸው ከሚባሉ ሀገራት ተርታ የምትመደብ ሀገር ናት፡፡ በኢትዮጵያ በእድሜያቸው ከ15-አመት በታች የሚባሉ ታዳጊዎችና ወጣቶች 45 % ያህል መሆናቸው ተመዝግቦአል፡፡በእርግጥ በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ ቁጥር ያላቸው እነዚህ ታዳጊና ወጣቶች በአገሪቱ ኢኮኖሚና ልማት እድገት እውን…
Read 8858 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Jennifer Huizen የተባሉ ምሁር እንደሚያስረዱት አንዲት ሴትና አንድ ወንድ የግብረስጋ ግንኙነት ከፈጸሙ በሁዋላ በሴቶች ብልት ላይ የመድማት ሁኔታ ሊከሰት ይችላል፡፡ በዚህ ጊዜ የሚከሰተው የደም መፍሰስ ባልተጠበቀ ወይንም ጥንቃቄ በጎደለው መንገድ በሚደረግ የግብረ ስጋ ግንኙነት ምክንያት እርግዝና እንዳይፈጠር ለማድረግ ሰውት በሚያደርገው…
Read 32169 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያ በተለይም በአዲስ አበባ ኤችአይቪ በደማቸው ውስጥ ካለባቸውና ቫይረሱ ወደ ልጃቸው እንዳይተላለፍ በተነደፈው ፕሮግራም ታቅፈው ነገር ግን ልጆቻቸው በቫይረሱ ከመያዝ ያልዳ ኑበት ምክንያት ምንድነው? የሚለውን ግርማ አለማየሁ በየነ ፤ሌሊሳ ሴና ዳዲ እና ሶሎሞን ብርሀኑ ሞገስ ጥናት አድርገው BMC Infectious Diseases…
Read 9769 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Wednesday, 14 August 2019 09:51
HIV ቫይረስ በጡት ማጥባት ጊዜ ይበልጥ ከእናት ወደ ልጅ ይተላለፋል
Written by Administrator
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2016 ይፋ የሆነው መረጃ እንደሚያሳየው በኢትዮጵያ ኤችአይቪ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ በሚደረገው ጥረት ፀረ ኤችአይቪ የሚወስዱ ቫይረሱ በደማቸው ያለ እርጉዝ እናቶች 69% ነበሩ፡፡ ይህንን መረጃ ያወጣው የአለም ባንክ ሲሆን ዳሰሳው የተካሄደውም የልማት አመላካች ሁኔታዎችን ከመገምገም አንጻር ነበር፡፡…
Read 7605 times
Published in
ላንተና ላንቺ