ላንተና ላንቺ
ከጥር 1-3- ድረስ የእናቶች ደህንነት ማለትም (Safe motherhood) በሚል በአገራችን በኢፊድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስተባባሪነት እና ሌሎች አጋር ድርጅቶች ተሳትፎ የሚከበር መሆኑን ባለፉት ህትመቶች ማስነበባችን እሙን ነው፡፡ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበርም የእናቶችን እና ጨቅላዎቻቸውን ደህንነት በመጠበቁ ረገድ ያላሰለሰ ጥረት…
Read 3144 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እናት ሁሉም ነገር ነች፡፡ እናት መፍትሔ ነች፡፡ እናትነት ዘመን የማይሽረው መቼም የማይቀየር ነገር ነው፡፡ እናትነትን ምንጊዜም …ምንም አያደበዝዘውም። - ወ/ሮ በለጥሻቸው ታደሰከላይ የምትመለከቱት ፎቶግራፍ በፊስቱላ ሕመም ምክንያት ሲሰቃዩ የነበሩ ወጣት ሴት ልጆች እና ከሕመሙ ጋር ለረጅም አመታት አብረው የኖሩ አረጋዊት…
Read 2349 times
Published in
ላንተና ላንቺ
• ለጤናማ እናትነት ……. ይብቃ ማርገዝ ……...በአፍላ ወጣትነት • እድሜያቸው ል ጅ የ ሆነ … ማለትም እ ስከ 1 8/አመት ድረስ የሆኑ ሴቶች ለፊስቱላ መጋለጥ ብቻ ሳይሆን ከእርግዝና ጋር ለተያያዘ ሌሎች ተያያዥ ችግሮችም ይጋለጣሉ፡፡ በኢትዮጵያ Safe motherhood የእናቶች ደህንነት በየአመቱ…
Read 3082 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እናትነት …ሁሉም ነገር፡፡ እናት ካለች ቤተሰብ አለ፡፡ ቤተሰብ ሲኖር አካበቢ ወይንም መንደር ከዚያም አገር ይኖራል፡፡ አገር ካለ አለም እውን ይሆናል፡፡ እናት ደህና ካልሆነች ግን ሁሉም ነገር ይበላሻል፡፡ ዶ/ር ፈቃደ አየናቸውበውጭው አቆጣጠር ከጃኑዋሪ 9/ እስከ ፌብረዋሪ 7/ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከጥር 1…
Read 4000 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በሕክምና ስነምግባር ውስጥ አንድ ከጠቅላላው ስነምግባር ጋር በተያያዘ የሚነሳ ጥያቄ አለ፡፡ እሱም የህክምና ባለሙያው ለአንድ ሰው ሕክምና ሲያደርግ ምን ማድረግ ይገባዋል የሚል ነው፡፡ በእርግጥ የህክምና ሙያ ስነምግባር ከሌላው ስነምግባር ይለያል ለማለት ሳይሆን ነገር ግን በስራ ባህርይው ይዋል ይደር የማይባል እንዲሁም…
Read 2238 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በማንኛውም የሙያ ዘርፍ ከሚስተናገድበት ጉዳይ ጋር በተያያዘ ተገልጋዩ ሕብረተሰብ የሚያነሳው እሮሮ ይኖራል፡፡ በተለይም ወደ ሕክምናው ዘርፍ ሲዘለቅ ለሚነሱ ጥያቄዎች የሚሰጡት መልሶች ወይንም ለሚፈለገው አገልግሎት የሚሰጠው ምላሽ አጥጋቢ አይደለም ከሚል የሚታየው ቅሬታ አየል ይላል፡፡የዚህም ምክንያት ነው ተብሎ የሚገመተው አንድም ጥያቄው ከሕይወት…
Read 4823 times
Published in
ላንተና ላንቺ