ላንተና ላንቺ
ኤችአይቪ ዛሬም አሳሳቢ ደረጃ ላይ መሆኑ እሙን ነው። የስርጭት አድማሱም ወደነበረበት እንዳይመለስ መጠንቀቅ ያስፈልጋል የሚለውን ሁሉም የሚስማማበት ነው። ለመሆኑ ሕጻናቱ በየትምህርት ቤታቸው በምን መንገድ ስለኤችአይቪ ይማራሉ ስንል በአዲስ አበባ ካራቆሬ ረጲ የሚባለው አካባቢ የሚገኘውን አትላስ አጸደ ሕጻናት ‘የመጀመሪያ ደረጃ፣ የሁለተኛ…
Read 1409 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ከተለያዩ አጋር ድርጅቶች ጋር በመሆን (PMTCT) ኤችአይቪ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ የሚያስችል ፕሮጀክት ለአምስት አመታት ያህል ከ2011-2015 ድረስ ሲያካሂድ የቆየ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ግን ተጠናቆአል። ፕሮጀክቱ በስራ ላይ በነበረበት ወቅት ስራው በሚከናወንባቸው ስፍራዎች ሁሉ በመገኘት በስፍራው…
Read 1519 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር እንደውጭው አቆጣጠር ከ2011-2015 ድረስ የቆየ ኤችአይቪ ኤይድስ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ ለማድረግ በተለያዩ መስተዳድሮች ከሚገኙ የግል የህክምና ተቋማት ጋር ሰፊ ስራ ሰርቶአል። በዚህ እትም በማህበሩ ስር ከአምስት አመታት በላይ ኤችአይ ቪ ኤድስ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይለተላለፍ…
Read 1871 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ከተመሰረተ 25 አመት ሞልቶታል። በዚህ 25 አመት ጊዜ ውስጥ ምን ሰርቶአል? ሲባል ብዙ ክንውኖችን ማሳካቱ 25ኛ አመቱን ሲያከብር ተወስቶአል። ለማስታወስ ያህልም ፡- በስነተዋልዶ ጤና የሚያገለግሉ ሙያዊ ትንተናዎችን ለማቅረብ በአገር ደረጃ በሚዋቀሩ የተለያዩ ኮሚዎች ውስጥ በመሳተፍ…
Read 1791 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ጋብቻ በመፍረሱ ምክንያት የሚያስከትለው የጤና፣ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ችግር ምን መልክ አለው? በሚል ለዚህ እትም ለንባብ ያልነው ጠበቃና የህግ አማካሪ የሆኑትን አቶ አበበ አሳመረ የገለጹትንና የአንዲት እናትን ታማኝነት ነው። አቶ አበበ የባልና ሚስት አለመግባባትና የፍቺ ምክንያቶች የሚል መጽሐፍም በ2007 አሳትመዋል። አቶ…
Read 5428 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንዲት ሴት ስታረግዝ በተለይም የእንግዴ ልጅ ከሚባለው ጋር በተያያዘ አዳዲስ ሆርሞኖች ስለሚመረቱ በሁሉም የሰውነትዋ ክፍሎች ላይ አዳዲስ ለውጦች ይታያሉ። ዶ/ር ድልአየሁ በቀለ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ መምህርና የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስት ለዚህ እትም እንደገለጹት ለእርጉዝ ሴት የአካል ለውጥ…
Read 7962 times
Published in
ላንተና ላንቺ