ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር በድሬደዋ ከተማ ካሉ የግል የህክምና ተቋማት ጋር በመተባበር ኤችአይቪ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ ለሚያደርገው ፕሮግራም ቴክኒካል ድጋፍ ይሰጣል፡፡ ስራው ከሚሰራባቸው የግል የህክምና ተቋማት በተወሰኑት ተገኝተን በአሁኑ ወቅት ስላለው የእናቶች እና ሕጻናቱ በቫይረስ የመያዝ ወይንም ነጻ ስለመሆን…
Read 1776 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዚህ እትም ወደ ጅግጅጋ እና ሐረር ተጉዘን ኤችአይቪ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ ለማድረግ በመሰራት ላይ ያለውን እንቅስቃሴና በአጠቃላይም የወላዶችን ሁኔታ ለንባብ ብለናል፡፡ በጅግጅጋ በአንድ የግል የህክምና ተቋም ውስጥ ወላዶችን ለማየት ገባን፡፡ በአንድ ክፍል አንዲት እርጉዝ ሴት በመተኛ አልጋዎች መካከል ምንጣፍ ተነጥፎላት…
Read 4282 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለማችን ላይ ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ ሴቶች ለተለያዩ የስነተዋልዶ ጤና ችግሮች ይጋለጣሉ፡፡ ያልተፈለገ እርግዝና፣ውርጃ፣ወሲባዊ ጥቃት እንዲሁም ሌሎች ከእርግዝና እና ከወሊድ ጋር በተያያዘ ለሚከሰት የጤና ችግር ይጋለጣሉ፡፡ UNFP ባወጣው መረጃ መሰረት ከሰሀራ በታች ባሉ ሀገራት ብቻ በየአመቱ ቁጥራቸው ወደ 183.000 የሚሆኑ ሴቶች…
Read 5473 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 26 September 2015 09:13
“...ካንሰርን በተስተካከለ የአመጋገብ ስርአት መከላከል...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ /ዮዲት ባይሳ/ ከኢሶግ
ካንሰር ማለት ጤነኛ የነበረ የሰው ልጅ ሴል ጤነኛ ወዳልሆነ ሁኔታ ሲለወጥ ማለት ነው፡፡ ይህም ማለት አንድ ሴል ስራውን በትክክል የማይሰራ፣ በትክክል የማያድግ ወደመሆን ሲለወጥ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ጤነኛ የነበረው ሴል የሚኖረው ስራ ሲቋረጥ ወይንም ከቁጥጥር ውጪ ሲራባ አለዚያም ሲያድግ እና…
Read 7952 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 19 September 2015 09:36
‹‹..እንኩዋን ከዘመን ዘመን አሻጋገራችሁ...››
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ /ዮዲት ባይሳ/ ከኢሶግ
አዲሱን 2008 አመት ከተቀበልን እነሆ አንድ ሳምንት ሊቆጠር ነው፡፡ እንግዲህ ይህ ወቅት ያለፈውን አመት ከንውኖቻችንን የምንፈትሽበት ለመጪው አዲስ አመት ደግሞ እቅድ አቅደን ተግባራዊ ለማድረግ የምንቀሳቀስበት ግዜ ነው፡፡ ለመሆኑ የእርስዎ የ2008 ዓ/ም አመታዊ እቅድ ምንድነው? ለዚህ እትም እቅዶቻቸውን እንዲያካፍሉን የጋበዝናቸው ሰዎች…
Read 2337 times
Published in
ላንተና ላንቺ
መጪው አመት በተለይም በስነተዋልዶ ጤና ዙሪያ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ያለውን ግንዛቤና እውቀት አዳብሮ ጥቅም ላይ የሚያውልበት ዘመን እንዲሆን በኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ስም መልካም ምኞቴን እገልጻለሁ፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ዘወትር ቅዳሜ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በሚያወጣው ጽሁፍ በ2008 ዓ/ም…
Read 1615 times
Published in
ላንተና ላንቺ