ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር..መሑሀ አዲሱ አመት ..2007.. ዓ/ም ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የሰላም ፣የጤናና የብልጽግና እንዲሆን ይመኛል፡፡ የዘመን መለወጫን ምክንያት በማድረግ ከእለቱ ጋር የነበረ ገጠመኝ ልናስነብባችሁ ወደድን፡፡ በመሆኑም ተከታዩን እነሆ ለንባብ ፡፡.....ነገሩ ያጋጠመኝ በ2006 ዓ/ም መግቢያ ጳጉሜ 4/2005 ነው፡፡ እኔ…
Read 3344 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 06 September 2014 11:21
አማካይ የወሊድ መጠን እቅድ ..4.4 .. ---እስከ 2015...
Written by Administrator
በኢትዮጵያ እናቶች በአማካይ በሕይወት ዘመናቸው የሚወልዱት ልጅ መጠን በ2005 /5.4/ በ2011 /4.8/ (DHS)› ሲሆን በ2015 ይህን ቁጥር ወደ /4.4/ ዝቅ የማድረግ እቅድ ተይዞአል ፡፡ በዚህ ዙሪያ በተለይም ቋሚና የረዥም ጊዜን የመከላከያ ዘዴዎች ጠቀሜታን እና የጎንዮሽ ጉዳታቸውን ዶ/ር ነጋ ተስፋው የጽንስና…
Read 62678 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 30 August 2014 10:15
የወር አበባ ሕመም ማህበራዊ ተጽእኖ አለው
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ ruthebebo@gmail.com
25% የሚሆኑ ሴቶች በሕይወት ዘመናቸው የወር አበባ ሕመምን ያስተናግዳሉ፡፡ በአስራዎቹ እና ሀያዎች የእድሜ ክልል ውስጥ ካሉ ሴቶች ከ65-95 % የሚሆኑት የወር አበባ ሕመም ሊኖራቸው ይችላል፡ የወር አበባ ሕመም በእነማን ላይ ወይንም በየትኛው የእድሜ ክልል ይከሰታል? የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ተፈጥሮአዊ ሁኔታዎችን…
Read 39464 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 23 August 2014 10:50
“...ሴቶች ሽንት የመቋጠር ችግር አራት ጊዜ እጥፍ...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ ruthebebo@gmail.com
በተለያዩ ጊዜያት ስለሽንት መቋጠር አለመቻልና የሴቶች የስነተዋልዶ አካላት ጤንነት ግንኙነት አላቸው? ወይንስ የላቸውም? የሚሉ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡ በዚህ ርእስ ዙሪያ ከደረሱን ጥያቄዎች መካከል ሁለቱን ታነቡዋቸው ዘንድ መርጠናቸዋል፡፡ ሽንቴ አሁንም አሁንም ስለሚመጣብኝ መጸዳጃ ቤት ከሌለበት አካባቢ ጉዳይ ገጥሞኝ ስሔድ እጅግ በጣም እቸገራለሁ፡፡…
Read 19540 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 16 August 2014 11:08
“...ልጅ መውለድ ቀላል ነው፡፡ ግን...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ ruthebebo@gmail.com
“...ማህበረሰቡ በጣም እንደብርቅና እንደአስደንጋጭ ነገር ሊያየው ይችላል፡፡ እኔ ግን ከሙያ አንጻር በተደጋጋሚ የገጠመኝ ነገር አለ፡፡ ይኄውም የወንዶች ልጆች ተገዶ መደፈር ጉዳይ ነው፡፡ የወንዶች ልጆች ተገዶ መደፈር ሲባል ወንዶች በወንዶች የሚፈጸምባቸው ግብረሰዶማዊ ድርጊት እንዳለ ሆኖ እና ይህንንም ህብረተሰቡ በተቻለው መጠን በንቃት…
Read 5380 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 09 August 2014 11:56
“... እምነት እስከምን ድረስ...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ ruthebebo@gmail.com
ብዙ ሰዎች ለሕጻናት ተገቢውን እንክብካቤ የሚያደርጉ ቢሆንም አንዳንዶች ግን ባልተጠበቀ እና ባልተገመተ ሁኔታ ጥቃት ሲፈጽሙ ይታያሉ፡፡ መኮንን በለጠ (የስነልቡና ባለሙያ)የወሲብ ጥቃት በአንድ ሰው ላይ ብቻ የሚደርስ ችግር ሳይሆን በማንም ግለሰብ (በወንዶች፣ በሴቶች፣ ትንንሽ ወንድ ልጆች፣ ልጃገረዶች) ሊፈጸም ይችላል። ይህ... መደፈር…
Read 2394 times
Published in
ላንተና ላንቺ