ጥበብ
ሰሞኑን በጐንደር ከጥምቀት በዓል ጋር ተያይዞ የተለያዩ ዝግጅቶች ተካሂደዋል፡፡ ዓመታዊው “የባህል ሳምንት” አካል የሆነው የባዛር ዝግጅት ተጠቃሽ ነው፡፡ ባዛሩን ስጐበኝ ነበር የጐንደር እህት ከተማ ከሆነችው የፈረንሳይዋ ቬንሰን ከተማ ጥልፍ ለመማር የመጣውን የ21 ዓመት ፈረንሳዊ ወጣት ያገኘሁት፡፡ እድሪያን ይባላል፡፡ እንዴት ወደ…
Read 3079 times
Published in
ጥበብ
የመቃብር ላይ ጽሑፎች - 1በድንጋይ ላይ የተቀረፁፓት ስቲል እዚህ አርፏል፡፡ ይህ እውነት ነው። ማን ነበረ! ምን ነበረ! ምን ይፈይዳል? በቃ እሱ እዚህ አርፏል፡፡ ምክንያቱም ስለሞተ፡፡ ሌላ አዲስ ነገር የለም፡፡የመቃብር ሀውልቴ ፊት ለፊት ቆማችሁ ይህን ጽሑፍ ለምታነቡ ሁሉ! ጨካኙ ሞት እኔን…
Read 1871 times
Published in
ጥበብ
Monday, 27 January 2014 08:35
በአንጀሊና ጆሊ ኤክስኪዩቲቭ ፕሮዲዩሰርነት የተሰራው ኢትዮጵያዊው “ድፍረት” መነጋገሪያ ሆኗል
Written by በአንተነህ ይግዛው
‘አንጀሊና ጆሊ’ የሚለው ስም፣ አሁንም ከኢትዮጵያ ጋር ተያይዞ ተነሳ፡፡ አሁንም በስፋት ተዘገበ፣ በብዙዎች ተሰማ፣ ብዙዎችን አነጋገረ፡፡ አሁን ይሄን ታዋቂ ስም ከኢትዮጵያ ጋር አያይዞ ያስነሳው፣ ያ የፈረደበት ማደጎ አይደለም፡፡ በሁለቱ መካከል ትስስር የፈጠረችው፣ ከአመታት በፊት ወደ አሜሪካ በማደጎ የተወሰደችው ዘሃራ አይደለችም…
Read 11834 times
Published in
ጥበብ
“ሙዚየሙ ያለበት ግቢ በዲሞክራሲ ሂደት ላይ ጉልህ ሚና ተጫውቷል” ሰዓሊ ግርማ ቡልቲ እና ሰዓሊ ቅድስት ብርሃኔ፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ሙዚየም አራት ስዕሎችን በስጦታ አበርክተዋል፡፡ በዕለቱ የሙዚየሙ ኃላፊዎችና ሠራተኞች እንደገለፁት፤ ተቋሙ ባለፉት 50 ዓመታት ለባህላዊ ስዕሎች…
Read 3814 times
Published in
ጥበብ
ከባለፈው እትም የቀጠለየግል ንግድ ተቋማት ማህበራዊ ሃላፊነትና የህጻናት ጥቅም ቀደም ባሉት ክፍሎች እንዳየነው የግል ንግድ ተቋማት በማንኛውም የንግድ እንቅስቃሴያቸውና አቅርቦታቸው ውስጥ የህጻናትን ደህንነት የማረጋገጥ ብሎም ምርትና አገልግሎታቸው የህጻናትን ጥቅምና ፍላጎት ያማከለ ስለመሆኑ የማረጋገጥ ሃላፊነት እንዳለባቸው ያስረዳሉ ፡፡ ስድስተኛው መርህ ሽያጭና…
Read 1453 times
Published in
ጥበብ
“ግጥም እግሮቹ ሳይጠኑ ወረቀት ላይ አይራመድ” ስለዘመናችን ስናስብ፣ ዘመኑ ስላበቀላቸው ግጥሞች ስናሰላስል ሣቅ ይርቀናል፣አይናችን እንባ ያቀርራል፡፡ ግጥም ታላቅ ጥበብ መሆኑን ታላላቅ የዓለማችን ጠቢባን በብርቱ ብዕራቸው ድርሣን ሞልተው ቢያልፉም ብዙዎች ግን እንደፌንጣ እየዘለሉ አጉድፈውታል፡፡ በኛ ሀገር የግጥም ነገር መላቅጡን እያጣ መምጣቱን…
Read 2578 times
Published in
ጥበብ