ጥበብ
እኔ የምለው… ነገሩ ሁሉ በየጊዜው ሲጨምር ሲጨምር… መጨመር የሚለው ቃል የአስደንጋጭነት ሃይሉ ቀንሶ በግርምተ-እልፈት ተተካ አይደል፡፡ ከጥቂት አመታት በፊት የመጨመር አባዜ ገና ሲጀማምር “እንዴ!” እያልን ከፊሎቻችን ስናጉረመርም፣ ሌሎቻችን ስናማርር፣ ምሁሮች ስንመራመር የቆየን ቢሆንም አሁን አሁን ግን ጭማሬው የማናችንንም ማማረርና መመራመር…
Read 2222 times
Published in
ጥበብ
ዘወትር በመስታወት መልክዎን ሊመለከቱ ይችላሉ፡፡ አላዘወትርም ካሉም በጣም አልፎ አልፎ መመልከት አይቀሬ ነው፡፡ ከእለታት በአንዱ ቀን ግን የሚያዩት መልክ የሌላ ሰው ሆኖ ቢያገኙት ምን ያደርጉ ይሆን? ለረዥም ጊዜ የተለየዎትን አለያም በሞት ያጡትን ሰው የሚመስል “ቁርጥ ራሱን” የሚባል አይነት ሰው ገጥምዎትም…
Read 1999 times
Published in
ጥበብ
ስለ አንድ ነገር ለመፃፍ ስነሳ ሁልጊዜ እራስ ምታት የሚሆንብኝ ፅሁፌን ምን ብዬ መጀመር እንዳለብኝ ማሰብ ነው፡፡ የሆነ፣ አይን ያዝ የሚያረግ አጀማመር፤ የፅሁፍ አይን አባት ይምጣልህ ወይ እንደማትሉኝ ነው፡፡ለማንኛውም ለዛሬው አይነ-ገባዊ አገባቤን ትቼ በቀላሉ ፅሁፌን ብጀምርስ? እንዲህ ብዬ … “ፍልስፍና ምንድን…
Read 2181 times
Published in
ጥበብ
የእውን ህልም ናት፤ ያላገኘ የሚያልማት፡፡ ነፃነት ልዩ ወርቅ ናት፣ ያላገኘ የሚመኛት፡፡ ነጻነት ብርቅና ድንቅ ናት፤ ሰው ሁሉ የሚራኮትላት፡፡ ነጻነት ለመቀዳጀት እንደ ግለሰብም፣ እንደ ሀገርም ስንት ዋጋ ይከፈላል፡፡ ዋጋ የሚከፈለው ዋጋ ያለው ነገር ስለሆነ ነው፡፡ ዋጋ የሌለው ነገር ዋጋ አያስከፍልም፡፡ ይቅርታ……
Read 1184 times
Published in
ጥበብ
ፊልሙ 1.5 ሚ. ብር ይፍጃል ተብሏል አያልነህ ሙላት ፊልሙን ዲያሬክት ያደርጉታል በመላው አፍሪካ እንዲታይ ታስቦ የሚሰራ ፊልም ነው ዓለም በቀዝቃዛው ጦርነት የምትታመስበት ዘመን ነበር፡፡ የታሪኩ ዋና ገፀ ባህርይ ሶማሊያዊ ፓይለት ሲሆን በወቅቱ በአገሩ ሶማሊያ ሰተት ብሎ የገባውን የሶቭየት ህብረት የሶሻሊዝም…
Read 1310 times
Published in
ጥበብ
አንድ ወዳጄ የደራሲ ኃይለሥላሴ ደስታ ሥራዎች ናቸው ብሎ ሦስት መፃህፍት አንብቤ እንድመልስለት አዋሰኝ፡፡ እጄ የገቡትን ጥራዞች ሳገላብጥ ደራሲው “ዲግሪዎቼ” የሚላቸው ስድስት የድርሰት ሥራዎች እንዳሉት ተረዳሁ፡፡ በመጀመሪያ ያነበብኩት “የካሣ ትዝታዎች” በሚል ርእስ በክፍል አንድና ሁለት በተለያየ ጥራዝ የቀረቡትን መፃህፍት ነው፡፡በአንድ ሰው…
Read 1770 times
Published in
ጥበብ