ጥበብ

Monday, 11 May 2015 09:02

የፍቅር ጥግ

Written by
Rate this item
(10 votes)
ከሁሉም ጣፋጩ ድምፅ ያፈቀርናት ሴት ድምፅ ነው፡፡ ዣን ዲላ ብሩዬር የመጀመሪያ ዕይታዬ የሚያርፈው በልብሽ ላይ ነው፡፡ ጆሃን ኤፍ ሲ ሺለር አበባ ያለ ፀሐይ ብርሃን እንደማያብበው ሁሉ፣ ሰውም ያለ ፍቅር መኖር አይችልም፡፡ ማክስ ሙለር ለዓለም አንድ ሰው ነሽ፤ ለእኔ ግን ዓለሜ…
Monday, 11 May 2015 08:55

መርዶ ባደባባይ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በአገራችን ባህል እኛ የምናውቀው፡- በሌሊት ነበረ ሰው ለቅሶ ‘ሚያረዳው, ተረጂው ሳይሰማ፣ በምስጢር ተይዞ ጎረቤት መክሮበት ለዚሁ እሚመጥን አንጋፋ ተመርጦ ዕድር ያመነበት፤ በሥርዓት ነበር፣ ሰው መርዶ እሚረዳው ሃዘንተኛም ሰምቶ በወጉ ነበረ እርሙን የሚያወጣው፡፡ ዛሬ ወግ ተሸሮ፣ ባህል ተሸርሽሮ ሉላዊነት (ግሎባላይዜሽን) ገኖ…
Rate this item
(1 Vote)
በአስራ ስምንተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የሩሲያ ማኅበረሰብ በመላ አገሪቱ ለውጥ ለማምጣትና አርሶ አደሮችን ከገባርነት ሥርዓት ለማላቀቅ በተነሳሳበት ወቅት ስለማህበራዊ ለውጥ የሚያስረዳ አብዮታዊ ንድፈ ሐሳብ ያፈለቀው ተራማጁ ደራሲ አሌክሳንደር ኒኮላር ቪች ራዲሼቭ ነው፡፡ የራዲሼቭ ሕይወት ከሩሲያ ጭሰኛ ጋር የተያያዘም ነው፡፡ ለዚህም…
Rate this item
(21 votes)
ድር ቢያብር አንበሳ ያስር፡፡ የኢትዮጵያውያን አባባል ብዙ እጆች ሥራን ያቀላሉ፡፡ የታንዛንያውያን አባባል ሁለት ጉንዳኖች አንድ አንበጣን ለመጐተት አያንሱምየታንዛንያውያን አባባል አንድ አምባር ለብቻው አይንሿሿም፡፡ የኮንጐአውያን አባባል አንድ እንጨት ይጨሳል እንጂ አይነድም፡፡ የአፍሪካውያን አባባል በፍጥነት ለመጓዝ ከፈለግህ ብቻህን ሂድ፤ ሩቅ ለመጓዝ ከፈለግህ…
Rate this item
(3 votes)
 ይሄን ጉዳይ ይዘን ወደኛ አገር ስንመጣ፣ ምን እንገነዘባለን? እውነት ልቦለድ እያጣጣረ ነው? ወግ እያንሰራራ ነው? ግለ ታሪክስ? ልቦለድ ለሞት ይሁን ለእንቅልፍ፤ ባለየለት ሁኔታ እያንጐላጀ ነው፡፡ ንቃት አይሰማውም፡፡ አዳም ረታ በ “መረቅ” የቀሰቀሰው መስሎን ነበር፡፡ መልሶ ተኛ፡፡ ይስማዕከ ወርቁ በ ልቦለዱ…
Saturday, 02 May 2015 12:48

የተፈጥሮ እውነታዎች

Written by
Rate this item
(5 votes)
ብብታችን በአንድ ስኩዌር ኢንች ክፍሉ ብቻ እስከ 516ሺ የሚጠጉ ባክቴሪያዎች አሉበት፡፡ አንድ ሰው በህይወት ዘመኑ በአማካይ 18 ኪሎ ግራም የሚሆን የቆዳ ግፋፊ ያስወግዳል። በየቀኑ 100 ቢሊዮን ቀይ የደም ሴሎች በሰውነታችን ውስጥ ይፈጠራሉ፡፡ የወንድ ልጅ የዘር ፍሬ በየቀኑ 10 ሚሊዮን አዳዲስ…