ጥበብ

Wednesday, 11 March 2015 11:14

አድማስና እኛ

Written by
Rate this item
(0 votes)
አዲስ አድማስ ጥንስሱ የተጠነሰሰው፣ በተሟሸና በታጠነ ጋን ነው! ከፕሬስ ህጉ ጋር በተያያዘ የተነሱትን ጋዜጦች አስተውለን፣ የአንባውን አቅምና የወቅቱን አየር አጢነን፣ የሀገራችንን የዕድገት ደረጃ መዝነን፣ አዕምሮአችንን በወጉ አትብተን ስለተነሳን ነው በተሟሸ በታጠነ ጋን ነው የጠነሰስነው የምንለው!መረጃ መስጠትና ማዝናናት ዋና ዓላማችን ነው…
Wednesday, 11 March 2015 11:12

አልቀርም መንኩሼ

Written by
Rate this item
(0 votes)
(የአዲስ አድማስ 15ኛ ዓመት የግጥም ውድድር አሸናፊ)አልቀርም መንኩሼከዝምታሽ ገዳምጠርተሽኝ - ምናኔ፣እንቢ ብዬ እንዳልቀርፈርቼ ኩነኔ፡፡ ብመጣም ዝምታድርብ ተሸምኖ፣ከገላሽ ላይ ውሏልካባ ጃኖሽ ሆኖ፡፡ መች አሰብኩ ለሆዴብኖር ከገዳሙ፣ሥራስሩን ምሰውፍሬ እየለቀሙ፣ጥራጥሬ ቆልተው… እየቆረጠሙ፣ሰርክ እየማለዱ በፀሎት በፆሙ፣ሥጋን ወዲህ ጥለውነፍስን እያከሙ፡፡መች ጠላሁ ለመኖርፅድቅን እያሰቡ፣መንፈስ የሚያሸፍትሆነ እንጂ…
Wednesday, 11 March 2015 11:09

ፀሐይ

Written by
Rate this item
(0 votes)
(የአዲስ አድማስ 15ኛ ዓመት የአጭር ልብወለድ ውድድር አሸናፊ) በጠዋት መሥሪያ ቤት ስገባ ሰው ሁሉ የሆነ ነገር ሊነግረኝ ፈልጓል፤ የሆነ ነገር፡፡ ምን? ማወቅ አልቻልኩም፡፡ አለቃዬ ምን አዲስ ህግ አወጣ? ሰሞኑን ምን ተሳሳትኩ? ምን? ለሳምንት ከከተማ ውጪ ነበርኩ፤ ግን በወጉ አስፈቅጃለሁ፤ ምን…
Rate this item
(2 votes)
አዲስ አድማስ ጋዜጣ ለአስራ አምስት አመታት ጨለማና ብርሃን እየሰነጠቀ ለመነበብ መብቃቱ የዋዛ እድሜ አይደለም። ልደታችንን ስናከብር ዳቦ በመቁረስና ወደፊት በመገስገስ ብቻ መቀንበብ አይመጥነንም፤ በፈጠራ ድርሰት ሶስት ምርጦችን መሸለምና ማበረታት ለጥበባዊ ተስፋም አስተዋፅዖ ነው። በግጥምና አጭር ልቦለድ የተሳተፉትን ሁሉ እናመሰግናለን። በሥነፅሁፍ…
Rate this item
(0 votes)
ሁሉም ነገር የሆነበት ጊዜ ወደ ሁዋላ እየራቀ ሲሔድ ለዛሬ ሕልም መምሰሉ አይቀርም። ጥቂት ቆይቶ ደግሞ ግማሽ ጐኑን ተረት ይበላዋል። ለእንደኛ አይነቱ ፅፎ ማስቀመጥ ብዙ ለማይሆንለትማ ጭራሽ በመረሳት ጎርፍ የሚጠረግበት አጋጣሚ ጥቂት አይደለም።እንዲህ ሥራውን አክብሮ መሰረቱን አሳምሮ ቀና እንዳለ፣ አስራ አምስት…
Rate this item
(3 votes)
አየርላንዳዊው ደራሲ ጀምስ ጆይስ፤ “ዩሊሰስ” (Ulysses)፣ “ደብሊነርስ” (Dubliners) እና “A Portrait of the Artist as a Young Man” በተሰኙ ስራዎቹ ይታወቃል፡፡ ይሄ ደራሲ በአንድ ወቅት “A Brilliant Career” የተሰኘ ድራማ ፅፎ ለአሳታሚው ይሰጠዋል። አሳታሚው ሳይወድለት ይቀራል፡፡ ዳግም ሲያነበው እውነትም ሊወደድ…