ጥበብ
በ“ጆሲ” እና “ሰይፉ” ፕሮግራሞች ሲለካ! ኢቢኤስ ቴሌቪዥን፤ በቅርቡ “አወቃቀሬን አሻሽላለሁ” ብሎ “ኢብኮ” በሚል ስያሜ ብቅ ላለው ኢቲቪ፣ እንደ አማራጭ በመሆን የተለያዩ አዝናኝና አስተማሪና ዝግጅቶችን እያቀረበልን ነው፡፡ ተፎካካሪ ሊባሉ የሚችሉ ቶክሾዎችም የይዘትና ቅርጽ ልዩነት ሳይኖራቸው እንግዶቻቸውን እያቀረቡልን፣ ከስኬታቸውም ይሁን ከውድቀታቸው ትምህርት…
Read 4153 times
Published in
ጥበብ
ተወልዶ ያደገው ጎንደር ነው፡፡ በአባቱ የሥራ ጸባይ ምክንት በልጅነቱ አሥመራን፣ አቆርዳትን፣ ተሰኔን ጨምሮ ወደተለያዩ አካባቢዎች ተጉዟል፡፡ እናቱ በልጅ አስተዳደግ በጣም ጥብቅ በመሆናቸው ከቤት እንዲወጣ የሚፈቀድለት ወይ ወደ ትምህርት ቤት፣ ወይ ወደ ቤተክርስቲያን ብቻ ነበር፡፡ ያንን ዘመን ሲያስታውስ በኪነ ቅብ ሥራዎች…
Read 1645 times
Published in
ጥበብ
የኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ አቀናባሪ የሆነው ሚካኤል ሰይፉ፤ ከሁለት ወር በፊት ‹‹የአራዳ ልጅ›› የተሰኘ የትውውቅ አልበሙን ለውጭ አገር ገበያ አቅርቧል፡፡ አልበሙ በኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ ስልት የተሰሩ 4 ሙዚቃዎችን የያዘ ሲሆን በሸክላ ሲዲ እና ዲጂታል ፎርማት እየተሸጠ መሆኑን ተናግሯል፡፡ ከ10 ዓመታት በላይ የኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ…
Read 3620 times
Published in
ጥበብ
“መይሳው” የአጤ ቴዎድሮ የፉከራ ስም ነው፡፡ ጠላታቸውን ጥለው ሲፎክሩ “መይሳው ካሳ’! አንድ ለእናቱ! ሺ ለጠላቱ!” ብለው ይፎክሩ ነበር ይባላል፡፡ ቴዎድሮስ በመሳፍንት እንደ አክርማ ተሰነጣጥቃ የነበረችውን ኢትዮጵያን አንድ ለማድረግ መሰረቱን በመጣላቸውና እንደ ክርስቶስ ሞትን በሞታቸው ድል በማድረጋቸው ከቀዳሚያን መሪዎች የተለዩ ናቸው፡፡…
Read 12567 times
Published in
ጥበብ
ጥበብ የጠማው ከንፈር፣ ውበትና እውነት ካረገዘ ሰማይ ስር ተደቅኖ፣ በምኞት ቢባትት ችሎት የሚያቆመው፣ በሀሜት የሚዠልጠው ጨካኝ ያለ አይመሥለኝም፡፡ ሰው በእንጀራ ብቻ እንዳይኖር እግዜር የጥበብ ቋት ውስጡ ሸጉጦ እየጠገበ ይራባል? ምናልባት አንዱን ሆድ ብቻ ከፍቶ መኖር የተጣባው ካልሆነ በቀር፡፡እኛም ከሀገራችን ሰማይ…
Read 3481 times
Published in
ጥበብ
የሽልማት ስነ-ስርዓቱ መስከረም 24 ይካሄዳል በሸገር ኤፍኤም 102.1 የሚተላለፈው የለዛ ፕሮግራም የአድማጮች ምርጫ የሆኑ የመጨረሻዎቹ እጩዎች ተለይተው መታወቃቸውን አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ ለሁለት ወራት ያህል በwww.shegerFM.com እና yahoonoo.com ላይ አድማጮች ለአርቲስቶች ድምፅ ሲሰጡ መቆየታቸውን የገለፁት አዘጋጆቹ፤ 60 በመቶ በአድማጮች፣ 40 በመቶው በባለሙያዎች…
Read 4091 times
Published in
ጥበብ