ጥበብ

Rate this item
(22 votes)
በ“ጆሲ” እና “ሰይፉ” ፕሮግራሞች ሲለካ! ኢቢኤስ ቴሌቪዥን፤ በቅርቡ “አወቃቀሬን አሻሽላለሁ” ብሎ “ኢብኮ” በሚል ስያሜ ብቅ ላለው ኢቲቪ፣ እንደ አማራጭ በመሆን የተለያዩ አዝናኝና አስተማሪና ዝግጅቶችን እያቀረበልን ነው፡፡ ተፎካካሪ ሊባሉ የሚችሉ ቶክሾዎችም የይዘትና ቅርጽ ልዩነት ሳይኖራቸው እንግዶቻቸውን እያቀረቡልን፣ ከስኬታቸውም ይሁን ከውድቀታቸው ትምህርት…
Saturday, 13 September 2014 13:42

አገኘሁ አዳነ - ጣምራ ጠቢብ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ተወልዶ ያደገው ጎንደር ነው፡፡ በአባቱ የሥራ ጸባይ ምክንት በልጅነቱ አሥመራን፣ አቆርዳትን፣ ተሰኔን ጨምሮ ወደተለያዩ አካባቢዎች ተጉዟል፡፡ እናቱ በልጅ አስተዳደግ በጣም ጥብቅ በመሆናቸው ከቤት እንዲወጣ የሚፈቀድለት ወይ ወደ ትምህርት ቤት፣ ወይ ወደ ቤተክርስቲያን ብቻ ነበር፡፡ ያንን ዘመን ሲያስታውስ በኪነ ቅብ ሥራዎች…
Rate this item
(2 votes)
የኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ አቀናባሪ የሆነው ሚካኤል ሰይፉ፤ ከሁለት ወር በፊት ‹‹የአራዳ ልጅ›› የተሰኘ የትውውቅ አልበሙን ለውጭ አገር ገበያ አቅርቧል፡፡ አልበሙ በኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ ስልት የተሰሩ 4 ሙዚቃዎችን የያዘ ሲሆን በሸክላ ሲዲ እና ዲጂታል ፎርማት እየተሸጠ መሆኑን ተናግሯል፡፡ ከ10 ዓመታት በላይ የኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ…
Saturday, 13 September 2014 13:25

የመይሳው ግጥሞች!

Written by
Rate this item
(20 votes)
“መይሳው” የአጤ ቴዎድሮ የፉከራ ስም ነው፡፡ ጠላታቸውን ጥለው ሲፎክሩ “መይሳው ካሳ’! አንድ ለእናቱ! ሺ ለጠላቱ!” ብለው ይፎክሩ ነበር ይባላል፡፡ ቴዎድሮስ በመሳፍንት እንደ አክርማ ተሰነጣጥቃ የነበረችውን ኢትዮጵያን አንድ ለማድረግ መሰረቱን በመጣላቸውና እንደ ክርስቶስ ሞትን በሞታቸው ድል በማድረጋቸው ከቀዳሚያን መሪዎች የተለዩ ናቸው፡፡…
Rate this item
(3 votes)
ጥበብ የጠማው ከንፈር፣ ውበትና እውነት ካረገዘ ሰማይ ስር ተደቅኖ፣ በምኞት ቢባትት ችሎት የሚያቆመው፣ በሀሜት የሚዠልጠው ጨካኝ ያለ አይመሥለኝም፡፡ ሰው በእንጀራ ብቻ እንዳይኖር እግዜር የጥበብ ቋት ውስጡ ሸጉጦ እየጠገበ ይራባል? ምናልባት አንዱን ሆድ ብቻ ከፍቶ መኖር የተጣባው ካልሆነ በቀር፡፡እኛም ከሀገራችን ሰማይ…
Rate this item
(2 votes)
የሽልማት ስነ-ስርዓቱ መስከረም 24 ይካሄዳል በሸገር ኤፍኤም 102.1 የሚተላለፈው የለዛ ፕሮግራም የአድማጮች ምርጫ የሆኑ የመጨረሻዎቹ እጩዎች ተለይተው መታወቃቸውን አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ ለሁለት ወራት ያህል በwww.shegerFM.com እና yahoonoo.com ላይ አድማጮች ለአርቲስቶች ድምፅ ሲሰጡ መቆየታቸውን የገለፁት አዘጋጆቹ፤ 60 በመቶ በአድማጮች፣ 40 በመቶው በባለሙያዎች…